https://amh.sputniknews.africa/20260411/3757969.html
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር የጂቡቲ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ጊሌ 97.81 በመቶ ድምጽ ማግኘታቸውን ተከትሎ ስድስተኛ የሥልጣን ዘመናቸውን ይጀምራሉ። የገዥው... 11.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-11T13:39+0300
2026-04-11T13:39+0300
2026-04-11T13:50+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0b/3758519_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_a1f8a31db1e392822675c3da716262eb.jpg
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር የጂቡቲ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ጊሌ 97.81 በመቶ ድምጽ ማግኘታቸውን ተከትሎ ስድስተኛ የሥልጣን ዘመናቸውን ይጀምራሉ። የገዥው "ፒፕልስ ሮሊ ፎር ፕሮግረስ" ፓርቲ ዕጩ የሆኑት ጊሌ፣ ጂቡቲን ከጎርጎሮሳውያኑ 1999 ጀምሮ እየመሩ ሲሆን በ2021 በተካሄደው ምርጫም ከ97 በመቶ በላይ ድምጽ አግኝተው ነበር።ቪዲዮ፦ የምርጫው ውጤት ይፋ ከተደረገ በኋላ በኢስማኤል ኦማር ጊሌ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን ዋና መሥሪያ ቤት የነበረው ድባብ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ
Sputnik አፍሪካ
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ
2026-04-11T13:39+0300
true
PT0M18S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0b/3758519_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_e6b7c8a5636427e2d4910dccbea05b4e.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር
13:39 11.04.2026 (የተሻሻለ: 13:50 11.04.2026) ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር የጂቡቲ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ጊሌ 97.81 በመቶ ድምጽ ማግኘታቸውን ተከትሎ ስድስተኛ የሥልጣን ዘመናቸውን ይጀምራሉ።
የገዥው "ፒፕልስ ሮሊ ፎር ፕሮግረስ" ፓርቲ ዕጩ የሆኑት ጊሌ፣ ጂቡቲን ከጎርጎሮሳውያኑ 1999 ጀምሮ እየመሩ ሲሆን በ2021 በተካሄደው ምርጫም ከ97 በመቶ በላይ ድምጽ አግኝተው ነበር።
ቪዲዮ፦ የምርጫው ውጤት ይፋ ከተደረገ በኋላ በኢስማኤል ኦማር ጊሌ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን ዋና መሥሪያ ቤት የነበረው ድባብ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X