ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር

ሰብስክራይብ
ኢስማኤል ኦማር ጊሌ የጂቡቲ ፕሬዝዳንት ሆነው ዳግም ተመረጡ - የአገር ውስጥ ሚኒስቴር

​ የጂቡቲ የአገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መሠረት፣ ጊሌ 97.81 በመቶ ድምጽ ማግኘታቸውን ተከትሎ ስድስተኛ የሥልጣን ዘመናቸውን ይጀምራሉ።

​ የገዥው "ፒፕልስ ሮሊ ፎር ፕሮግረስ" ፓርቲ ዕጩ የሆኑት ጊሌ፣ ጂቡቲን ከጎርጎሮሳውያኑ 1999 ጀምሮ እየመሩ ሲሆን በ2021 በተካሄደው ምርጫም ከ97 በመቶ በላይ ድምጽ አግኝተው ነበር።

ቪዲዮ፦ የምርጫው ውጤት ይፋ ከተደረገ በኋላ በኢስማኤል ኦማር ጊሌ የምርጫ ቅስቀሳ ቡድን ዋና መሥሪያ ቤት የነበረው ድባብ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0