በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ በ100 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው 'ዳር ሀረር' የመልሶ ልማት ፕሮጀክት ሊጀመር ነው

ሰብስክራይብ
በጀጎል ዓለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ በ100 ሚሊየን ብር ወጪ የሚገነባው 'ዳር ሀረር' የመልሶ ልማት ፕሮጀክት ሊጀመር ነው

የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ''ዳር ሀረር'' መልሶ ማልማት ፕሮጀክት ግንባታ በአፋጣኝ ወደ ሥራ ማስገባት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ መወያየቱን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ አስታውቋል።

ፕሮጀክቱ ከጀጎል ቅርስ ታሪክና ይዘት ጋር በማጣጣም የጀጎል ባህላዊ የግንባታ ጥበብን በተከተለ መልኩ የሚከናወን ይሆናል፡፡ ሲጠናቀቅም ጀጎል ለነዋሪውና ለጎብኚዎች የበለጠ ምቹ ለማድረግ የሚያግዝ ስለመሆኑ ተገልጿል።

ዳር ሀረር፣ ዘመናዊ አገልግሎት የሚሰጡ ታሪካዊ ይዘታቸውን የጠበቁ የቱሪስት ማረፊያዎች ይገናባሉ ተብሏል፡፡

ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘው ቪዲዮ የሀረር ከተማን ገጽታ ያሳያል

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0