https://amh.sputniknews.africa/20260410/3754216.html
ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ
ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፣ የሳተላይቶቹ መምጠቅ ዋና ዓላማ የሀገሪቱን የደህንነትና የአካባቢ ጥበቃ ክትትል እንዲሁም የኮሙኒኬሽን አገልግሎትን ለማጠናከር መሆኑን... 10.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-10T19:09+0300
2026-04-10T19:09+0300
2026-04-10T19:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0a/3754063_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_ed8ea6017577bca32adcf20dab315ea9.jpg
ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፣ የሳተላይቶቹ መምጠቅ ዋና ዓላማ የሀገሪቱን የደህንነትና የአካባቢ ጥበቃ ክትትል እንዲሁም የኮሙኒኬሽን አገልግሎትን ለማጠናከር መሆኑን ገልፀዋል። ኡጋንዳ በህዋ ምርምር ፕሮግራም ረገድ እንደ በለጸጉት ሀገራት የማከናወን አቅም እንዳላት ፕሬዝዳንት ጨምረው ተናግረዋል።የኡጋንዳ የመጀመሪያዋ ሳተላይት "ፐርል አፍሪካ ሳት-1" እ.ኤ.አ. በ2022 በኡጋንዳውያን መሐንዲሶች ተሰርታ በጃፓኑ የቢርድስ-5 ፕሮግራም አማካኝነት ወደ ህዋ መምጠቋ ይታወሳል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ
Sputnik አፍሪካ
ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ
2026-04-10T19:09+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/0a/3754063_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_668ca66e9bcdb14ce94fc86e7dc51c7b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ
19:09 10.04.2026 (የተሻሻለ: 19:14 10.04.2026) ኡጋንዳ ሁለት ሳተላይቶችን ወደ ምህዋር ለማምጠቅ ማቀዷን የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት አስታወቁ
ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ፣ የሳተላይቶቹ መምጠቅ ዋና ዓላማ የሀገሪቱን የደህንነትና የአካባቢ ጥበቃ ክትትል እንዲሁም የኮሙኒኬሽን አገልግሎትን ለማጠናከር መሆኑን ገልፀዋል።
ኡጋንዳ በህዋ ምርምር ፕሮግራም ረገድ እንደ በለጸጉት ሀገራት የማከናወን አቅም እንዳላት ፕሬዝዳንት ጨምረው ተናግረዋል።
የኡጋንዳ የመጀመሪያዋ ሳተላይት "ፐርል አፍሪካ ሳት-1" እ.ኤ.አ. በ2022 በኡጋንዳውያን መሐንዲሶች ተሰርታ በጃፓኑ የቢርድስ-5 ፕሮግራም አማካኝነት ወደ ህዋ መምጠቋ ይታወሳል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X