የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እየተከበረ ነው

ሰብስክራይብ

የስቅለት በዓል በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እየተከበረ ነው

በዛሬው ዕለት በሁሉም ገዳማት እና አብያተክርስቲያናት እየተከበረ የሚገኘው በዓሉ፣ ኢየሱስ ክርስቶስ ለሰው ልጆች ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመስቀል ላይ ተሰቅሎ የዋለበት ታላቅ ዕለት መታሰቢያ ነው። "መልካሙ ዓርብ" በመባልም ይታወቃል፡፡

በዚህች ዕለት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች የፈጣሪያቸውን ፍቅር፣ ሕማም እንዲሁም መከራን እያሰቡ በጾም፣ በጸሎት እና በስግደት ያሳልፋሉ፡፡

በስፑትኒክ አፍሪካ ጋዜጠኞች

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0