https://amh.sputniknews.africa/20260410/3752326.html
ዘለንስኪ ከወሰኑ በዛሬው ዕለት በዩክሬን ሰላም ሊሰፍን ይችላል - ክሬምሊን
ዘለንስኪ ከወሰኑ በዛሬው ዕለት በዩክሬን ሰላም ሊሰፍን ይችላል - ክሬምሊን
Sputnik አፍሪካ
ዘለንስኪ ከወሰኑ በዛሬው ዕለት በዩክሬን ሰላም ሊሰፍን ይችላል - ክሬምሊንየሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በመግለጫቸው ያነሷቸው ሌሎች ነጥቦች፦🟠ኪዬቭ በፑቲን የቀረበውን የትንሳኤ የተኩስ አቁም ስምምነት እንደምትደግፍ ዘለንስኪ... 10.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-10T15:22+0300
2026-04-10T15:22+0300
2026-04-10T15:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3752326.jpg?1775823845
ዘለንስኪ ከወሰኑ በዛሬው ዕለት በዩክሬን ሰላም ሊሰፍን ይችላል - ክሬምሊንየሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በመግለጫቸው ያነሷቸው ሌሎች ነጥቦች፦🟠ኪዬቭ በፑቲን የቀረበውን የትንሳኤ የተኩስ አቁም ስምምነት እንደምትደግፍ ዘለንስኪ የሰጡትን መግለጫ ክሬምሊን ተመልክቷል፡፡ 🟠የሩሲያ ፕሬዝዳንት ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ በአሜሪካ ጉብኝት እያደረጉ ሲሆን፣ በሞስኮ እና በዋሽንግተን መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ትብብር እንደገና ለመጀመር እንቅስቃሴ እያደረጉ ይገኛሉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዘለንስኪ ከወሰኑ በዛሬው ዕለት በዩክሬን ሰላም ሊሰፍን ይችላል - ክሬምሊን
15:22 10.04.2026 (የተሻሻለ: 15:24 10.04.2026) ዘለንስኪ ከወሰኑ በዛሬው ዕለት በዩክሬን ሰላም ሊሰፍን ይችላል - ክሬምሊን
የሩሲያ ፕሬዝዳንታዊ ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ በመግለጫቸው ያነሷቸው ሌሎች ነጥቦች፦
🟠ኪዬቭ በፑቲን የቀረበውን የትንሳኤ የተኩስ አቁም ስምምነት እንደምትደግፍ ዘለንስኪ የሰጡትን መግለጫ ክሬምሊን ተመልክቷል፡፡
🟠የሩሲያ ፕሬዝዳንት ልዩ መልዕክተኛ ኪሪል ዲሚትሪቭ በአሜሪካ ጉብኝት እያደረጉ ሲሆን፣ በሞስኮ እና በዋሽንግተን መካከል ያለውን የኢኮኖሚ ትብብር እንደገና ለመጀመር እንቅስቃሴ እያደረጉ ይገኛሉ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X