ሶማሊያ በአል-ሸባብ ይዞታዎች ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ 70 ተፋላሚዎች መገደላቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

ሰብስክራይብ

ሶማሊያ በአል-ሸባብ ይዞታዎች ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ 70 ተፋላሚዎች መገደላቸውን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

"የሶማሊያ ብሔራዊ የጦር ኃይሎች ከዓለም አቀፍ አጋሮች ጋር በመተባበር [...] ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ወደ 70 የሚሆኑ ታጣቂዎችን ሲገደሉ ከ90 እስከ 95 የሚደርሱ ሌሎች ታጣቂዎች ቆስለዋል፡፡ ዘመቻው የጦር መሣሪያዎችን የጫኑ የሎጂስቲክስ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ 8 ወታደራዊ ተሽከርካሪዎችን ሙሉ በሙሉ አውድሟል፡፡"ሲል የሶማሊያ መከላከያ ሚኒስቴር በመግለጫው ይፋ አድርጓል፡፡

ጥቃቱ የተፈጸመው በነሃሴ 2023 በሶማሊያ መንግሥት ቁጥጥር ሥር በዋለችው ሐራርዴሬ ከተማ በ45 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኝ የታጣቂዎቹ ይዞታ ላይ ነው፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0