https://amh.sputniknews.africa/20260409/3747848.html
ኢትዮጵያ ቻይና መሩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የአየር ትንበያ ፕሮጀክት ተቀላቀለች
ኢትዮጵያ ቻይና መሩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የአየር ትንበያ ፕሮጀክት ተቀላቀለች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ቻይና መሩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የአየር ትንበያ ፕሮጀክት ተቀላቀለች ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ እና በፓኪስታን ቀደም ብሎ ሥራ ላይ የዋለውን የ 'MAZU' የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት መነሻ በማድረግ ፈጣን የአየር ሁኔታ ቁጥጥርና የአደጋ... 09.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-09T18:09+0300
2026-04-09T18:09+0300
2026-04-09T18:31+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/09/3748163_0:0:1200:675_1920x0_80_0_0_131ebde0d8bf86bf68744df82cc027b2.jpg
ኢትዮጵያ ቻይና መሩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የአየር ትንበያ ፕሮጀክት ተቀላቀለች ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ እና በፓኪስታን ቀደም ብሎ ሥራ ላይ የዋለውን የ 'MAZU' የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት መነሻ በማድረግ ፈጣን የአየር ሁኔታ ቁጥጥርና የአደጋ ማስጠንቀቂያ አሰጣጥን ያሻሽላል ተብሏል።ኢትዮጵያም፤ በዚህ የተቀናጀ የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ሥርዓት የአጭር እና ረጅም ጊዜ የአየር ሁኔታ ትንበያ የቅድመ ማስጠንቀቂያ አቅሟን ለማሳደግ አልማለች፡፡ የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ባለሙያ ለታ በቀለ፤ “ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ የላቁ ቴክኖሎጂዎችን እንድታገኝ፣ ባለሙያዎቿን እንድታሠለጥንና በቅድመ ማስጠንቀቂያ ረገድ ያለባትን ክፍተት እንድትሞላ ይረዳታል” ማለታቸውን ቻይና ዴይሊ ዘግቧል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/09/3748163_150:0:1050:675_1920x0_80_0_0_0f5fe5f2bd707dea4f383c0b56982c5d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ቻይና መሩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የአየር ትንበያ ፕሮጀክት ተቀላቀለች
18:09 09.04.2026 (የተሻሻለ: 18:31 09.04.2026) ኢትዮጵያ ቻይና መሩን የሰው ሠራሽ አስተውህሎት የአየር ትንበያ ፕሮጀክት ተቀላቀለች ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ እና በፓኪስታን ቀደም ብሎ ሥራ ላይ የዋለውን የ 'MAZU' የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓት መነሻ በማድረግ ፈጣን የአየር ሁኔታ ቁጥጥርና የአደጋ ማስጠንቀቂያ አሰጣጥን ያሻሽላል ተብሏል።
ኢትዮጵያም፤ በዚህ የተቀናጀ የሰው ሠራሽ አስተውህሎት ሥርዓት የአጭር እና ረጅም ጊዜ የአየር ሁኔታ ትንበያ የቅድመ ማስጠንቀቂያ አቅሟን ለማሳደግ አልማለች፡፡
የኢትዮጵያ ሚቲዮሮሎጂ ኢንስቲትዩት ከፍተኛ ባለሙያ ለታ በቀለ፤ “ፕሮጀክቱ ኢትዮጵያ የላቁ ቴክኖሎጂዎችን እንድታገኝ፣ ባለሙያዎቿን እንድታሠለጥንና በቅድመ ማስጠንቀቂያ ረገድ ያለባትን ክፍተት እንድትሞላ ይረዳታል” ማለታቸውን ቻይና ዴይሊ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X