በአዲስ አበባ ከ2 ሺህ በላይ የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታዎች መገንባታቸው ተገለፀ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 9, 2026
🅿️ የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በኮሪደር ልማት የለሙትን ጨምሮ 416 የመንገድ ዳር ፓርኪንጎች ተረክቦ በማስተዳደር ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል።
ለሌላ… pic.twitter.com/Yaevl0WQEi
በአዲስ አበባ ከ2 ሺህ በላይ የተሸከርካሪ ማቆሚያ ቦታዎች መገንባታቸው ተገለፀ
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በኮሪደር ልማት የለሙትን ጨምሮ 416 የመንገድ ዳር ፓርኪንጎች ተረክቦ በማስተዳደር ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል።
ለሌላ ዓላማ የዋሉ 945 የህንጻ ስር ፓርኪንጎች ወደ ሥራ እንዲመለሱ መደረጉን የገለፀው ባለሥልጣኑ፤ 461 ህንጻዎችን በከፊል ለተሽከርካሪ ማቆሚያነት በማዋል ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑንም ጠቅሷል።
በዘርፉ 416 ማህበራትን በማደራጀት ከ4,000 ለሚበልጡ ወጣቶች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረና የፓርኪንግ አገልግሎቱ ከሰው ንኪኪ ነጻ ሆኖ በቴክኖሎጂ እየተመራ እንደሚገኝ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
የአዲስ አበባ ትራፊክ ማኔጅመንት ባለስልጣን በኮሪደር ልማት የለሙትን ጨምሮ 416 የመንገድ ዳር ፓርኪንጎች ተረክቦ በማስተዳደር ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል።
ለሌላ ዓላማ የዋሉ 945 የህንጻ ስር ፓርኪንጎች ወደ ሥራ እንዲመለሱ መደረጉን የገለፀው ባለሥልጣኑ፤ 461 ህንጻዎችን በከፊል ለተሽከርካሪ ማቆሚያነት በማዋል ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ መሆኑንም ጠቅሷል።
በዘርፉ 416 ማህበራትን በማደራጀት ከ4,000 ለሚበልጡ ወጣቶች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረና የፓርኪንግ አገልግሎቱ ከሰው ንኪኪ ነጻ ሆኖ በቴክኖሎጂ እየተመራ እንደሚገኝ የሀገር ውስጥ ሚዲያ ዘግቧል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X