https://amh.sputniknews.africa/20260409/3745492.html
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች ጸሎተ ሐሙስ ኢየሱስ ክርስቶስ በፍጹም ትሕትና የደቀ መዛሙርቱን እግር ያጠበበት፣ ከሐዋርያት ጋር ግብር ያገባበትና የክርስትና ሕይወት ማኅተም የኾነውን ምስጢረ ቊርባን... 09.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-09T14:32+0300
2026-04-09T14:32+0300
2026-04-09T14:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/09/3745557_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_45ba4af00d1a2bc655e6609d2d90a7a4.jpg
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች ጸሎተ ሐሙስ ኢየሱስ ክርስቶስ በፍጹም ትሕትና የደቀ መዛሙርቱን እግር ያጠበበት፣ ከሐዋርያት ጋር ግብር ያገባበትና የክርስትና ሕይወት ማኅተም የኾነውን ምስጢረ ቊርባን የመሠረተባት ዕለት ናት፡፡ዕለቱ በተለያዩ አድባራትና ገዳማት በጸሎት፣ በቅዳሴ፣ በስግደትና በሕጽበተ እግር ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች
2026-04-09T14:32+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/09/3745557_160:0:1120:720_1920x0_80_0_0_25c016ad9369e1b3991477e18c2bbea8.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች
14:32 09.04.2026 (የተሻሻለ: 14:44 09.04.2026) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ጸሎተ ሐሙስን እያከበረች ትገኛለች
ጸሎተ ሐሙስ ኢየሱስ ክርስቶስ በፍጹም ትሕትና የደቀ መዛሙርቱን እግር ያጠበበት፣ ከሐዋርያት ጋር ግብር ያገባበትና የክርስትና ሕይወት ማኅተም የኾነውን ምስጢረ ቊርባን የመሠረተባት ዕለት ናት፡፡
ዕለቱ በተለያዩ አድባራትና ገዳማት በጸሎት፣ በቅዳሴ፣ በስግደትና በሕጽበተ እግር ሥነ-ሥርዓቶች እየተከበረ ይገኛል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X