ቶጎ የሎሜን ወደብ ለሩሲያ ስትራቴጂካዊ የሎጂስቲክ ማዕከል አድርጋ የማቅረብ እቅድ አላት - የቶጎ ሚኒስትር

ሰብስክራይብ

ቶጎ የሎሜን ወደብ ለሩሲያ ስትራቴጂካዊ የሎጂስቲክ ማዕከል አድርጋ የማቅረብ እቅድ አላት - የቶጎ ሚኒስትር

የባሕር ኢኮኖሚ ሚኒስትር ኤደም ኮኩ ቴንጌ "...ሀገራት በተለይም ሩሲያ እና ሌሎችም በዓለም አቀፍ ንግድ ለሚጠቀሙባቸው የተለመዱ የንግድ መስመሮች አስተማማኝ አማራጭ አለን" ሲሉ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ሚኒስትሩ ይህን ያሉት በሩሲያ ከተካሄደው ዓለም አቀፍ የትራንስፖርት እና የሎጂስቲክ መድረክ ጎን ለጎን ነው።

"ሩሲያ እንደሌሎች ሀገሮች ሁሉ ብዙ የምታቀርበው ነገር እንዳላት አምናለሁ፤ በተለይም የሀገራችንን የሎጂስቲክ ማዕከልነት ለማስተዋወቅ" ብለዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0