በአንጎላ በተከሰተ የጎርፍ መጥለቅለቅ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ሲሞቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ተፈናቀሉ

ሰብስክራይብ

በአንጎላ በተከሰተ የጎርፍ መጥለቅለቅ በደርዘን የሚቆጠሩ ሰዎች ሲሞቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ተፈናቀሉ

በሀገሪቱ በደረሰ የጎርፍ አደጋ፦

▪ቢያንስ 45 ሰዎች ሲሞቱ 9 ደግሞ የደረሱበት አልታወቀም፣

▪ከ 51 ሺ በላይ ሰዎች በጎርፉ ተጎድተዋል፣

▪በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶች እና አንድ ድልድይ ወድመዋል።

"የሀገሪቱ አስፈጻሚ አካል በሚመለከታቸው የመንግሥት ተቋማት አማካኝነት ያለምንም መዘግየት እና በከፍተኛ ትጋት ለተጎጂዎች እርዳታ ለማቅረብ ቁርጠኛ ነው" ሲል የፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤቱ በማኅበራዊ ሚዲያ ገልጿል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0