አፍሪካ ከ1960ዎቹ የነጻነት እንቅስቃሴ በኋላ በ ‘ሁለተኛው የመነቃቃት’ ዘመን ላይ ትገኛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
17:52 08.04.2026 (የተሻሻለ: 18:32 08.04.2026)

ሰብስክራይብ
አፍሪካ ከ1960ዎቹ የነጻነት እንቅስቃሴ በኋላ በ ‘ሁለተኛው የመነቃቃት’ ዘመን ላይ ትገኛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
ሰርጌ ላቭሮቭ የሰጧቸው ሌሎች መግለጫዎች፦
🟠 አዲስ የቅኝ አገዛዝ ጥገኝነት አሁንም ቀጥሏል - በኢኮኖሚ እና በፋይናንስ ረገድ አፍሪካ አሁንም በዋናነት እንደ ጥሬ እቃ ምንጭነት ስታገለግል፤ የተጨማሪ እሴት ምርቶች ግን በቀድሞዎቹ የቅኝ ገዢ ሀገራት መመረት ቀጥለዋል፡፡
🟠 የሶቪየት ኅብረት በፈረሰችበት ወቅት በአኅጉሪቱ ቀንሶ የነበረውን የሩሲያ ተሳትፎ መልሶ ለማጠናከር አራት አዳዲስ የሩሲያ ኤምባሲዎች አፍሪካ ውስጥ ይከፈታሉ፡፡
🟠 በጥቅምት ወር መጨረሻ በሞስኮ ለሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው፡፡
🟠 የአፍሪካ ሀገራት ከሩሲያ የኢንዱስትሪ ምርቶችን ለማስገባት ጥረት እያደረጉ ነው፡፡
🟠 ሞስኮ ለተማሪዎች የምትሰጠውን የነፃ ትምህርት ዕድል ቁጥር ለማሳደግ ዝግጁ ናት፡፡
🟠 ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ለምታደርገው ክልላዊ ግንኙነት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ሰርጌ ላቭሮቭ የሰጧቸው ሌሎች መግለጫዎች፦
🟠 አዲስ የቅኝ አገዛዝ ጥገኝነት አሁንም ቀጥሏል - በኢኮኖሚ እና በፋይናንስ ረገድ አፍሪካ አሁንም በዋናነት እንደ ጥሬ እቃ ምንጭነት ስታገለግል፤ የተጨማሪ እሴት ምርቶች ግን በቀድሞዎቹ የቅኝ ገዢ ሀገራት መመረት ቀጥለዋል፡፡
🟠 የሶቪየት ኅብረት በፈረሰችበት ወቅት በአኅጉሪቱ ቀንሶ የነበረውን የሩሲያ ተሳትፎ መልሶ ለማጠናከር አራት አዳዲስ የሩሲያ ኤምባሲዎች አፍሪካ ውስጥ ይከፈታሉ፡፡
🟠 በጥቅምት ወር መጨረሻ በሞስኮ ለሚካሄደው የሩሲያ-አፍሪካ ጉባኤ ዝግጅቶች እየተደረጉ ነው፡፡
🟠 የአፍሪካ ሀገራት ከሩሲያ የኢንዱስትሪ ምርቶችን ለማስገባት ጥረት እያደረጉ ነው፡፡
🟠 ሞስኮ ለተማሪዎች የምትሰጠውን የነፃ ትምህርት ዕድል ቁጥር ለማሳደግ ዝግጁ ናት፡፡
🟠 ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ለምታደርገው ክልላዊ ግንኙነት ልዩ ትኩረት ትሰጣለች።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X