ብራዚል የሥጋ ውጤቶችን ጨምሮ 17 ምርቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ፈቃድ አገኘች

ብራዚል
ብራዚል  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.04.2026
ሰብስክራይብ
ብራዚል የሥጋ ውጤቶችን ጨምሮ 17 ምርቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለመላክ ፈቃድ አገኘች

ብራዚል የበሬ፣ የዶሮ እና የአሳማ ሥጋን ጨምሮ 17 የግብርና ምርቶችን ወደ ኢትዮጵያ መላክ እንደምትጀምር የሀገሪቱ የግብርና ሚኒስቴር ማስታወቁን የምዕራባውያን ሚዲያ ዘግቧል።

ይህ ስምምነት ኢትዮጵያ እና ብራዚል በቅርቡ አዲስ አበባ ውስጥ ንግድ እና ኢንቨስትመንታቸውን ማሳደግ ላይ ያነጣጠረ የመግባቢያ ሰነድ ከተፈራረሙ በኋላ የመጣ ነው፡፡

ሁለቱ ሀገራት በግንቦት ወር 2017 ዓ.ም የግብርና ዘርፍ የሁለትዮሽ ትብብር ስምምነት ተፈራርመውም ነበር፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0