https://amh.sputniknews.africa/20260408/3738105.html
ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበች
ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበችታላቁ የሕዳሴ ግድብ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራትን ያለምንም ወጪ ከጎርፍ አደጋ ከመታደጉ ባለፈ፤ ዓመቱን ሙሉ የተረጋጋ የውኃ... 08.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-08T15:28+0300
2026-04-08T15:28+0300
2026-04-08T15:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/08/3737952_0:438:720:843_1920x0_80_0_0_1200c9ec47c3c1e7de0cc862242315f1.jpg
ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበችታላቁ የሕዳሴ ግድብ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራትን ያለምንም ወጪ ከጎርፍ አደጋ ከመታደጉ ባለፈ፤ ዓመቱን ሙሉ የተረጋጋ የውኃ ፍሰት እንዲኖር ማስቻሉን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።"ኢትዮጵያ ግብፅን ልትጎዳ ነው" የሚለው ፕሮፓጋንዳ በተግባር ሐሰት መሆኑ ቢረጋገጥም፤ ግብፅ አሁንም የተሳሳቱ መረጃዎችን የማሰራጨት ተግባሯን ስላልተወች የውኃ ሀብት ባለሙያዎች፣ ምሁራንና የሚዲያ አካላት እውነታውን ለዓለም የማሳወቅ ኃላፊነት አለባቸው ሲሉ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ግድቡን ለቀጣናው ሀገራት የጋራ ብልጽግና እንጂ ሌሎችን ለመጉዳት እንደማታውልም በድጋሚ አረጋግጣለች። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበች
2026-04-08T15:28+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/08/3737952_0:370:720:910_1920x0_80_0_0_6931c78ea4270c231a746a176e3e159d.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበች
15:28 08.04.2026 (የተሻሻለ: 15:34 08.04.2026) ኢትዮጵያ የተፋሰሱ ሀገራት በሕዳሴው ግድብ የሚገኘውን የተረጋጋ የውኃ ፍሰት በመጠቀም የመስኖ ልማታቸውን እንዲያስፋፉ ጥሪ አቀረበች
ታላቁ የሕዳሴ ግድብ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራትን ያለምንም ወጪ ከጎርፍ አደጋ ከመታደጉ ባለፈ፤ ዓመቱን ሙሉ የተረጋጋ የውኃ ፍሰት እንዲኖር ማስቻሉን የውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል።
"ኢትዮጵያ ግብፅን ልትጎዳ ነው" የሚለው ፕሮፓጋንዳ በተግባር ሐሰት መሆኑ ቢረጋገጥም፤ ግብፅ አሁንም የተሳሳቱ መረጃዎችን የማሰራጨት ተግባሯን ስላልተወች የውኃ ሀብት ባለሙያዎች፣ ምሁራንና የሚዲያ አካላት እውነታውን ለዓለም የማሳወቅ ኃላፊነት አለባቸው ሲሉ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ለሀገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።
ኢትዮጵያ ግድቡን ለቀጣናው ሀገራት የጋራ ብልጽግና እንጂ ሌሎችን ለመጉዳት እንደማታውልም በድጋሚ አረጋግጣለች።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X