https://amh.sputniknews.africa/20260408/3737330.html
አፍሪካ የራሷን የሰብዓዊ ድጋፍ ተቋም ልትመሰርት ይገባል - የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት
አፍሪካ የራሷን የሰብዓዊ ድጋፍ ተቋም ልትመሰርት ይገባል - የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት
Sputnik አፍሪካ
አፍሪካ የራሷን የሰብዓዊ ድጋፍ ተቋም ልትመሰርት ይገባል - የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንትይህ የተባለው በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም አኅጉራዊ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ በመድረኩ የቪዲዮ መልዕክት ያስተላለፉት የዛምቢያ ምክትል... 08.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-08T12:52+0300
2026-04-08T12:52+0300
2026-04-08T12:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3737330.jpg?1775642042
አፍሪካ የራሷን የሰብዓዊ ድጋፍ ተቋም ልትመሰርት ይገባል - የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንትይህ የተባለው በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም አኅጉራዊ ጉባኤ ላይ ነው፡፡ በመድረኩ የቪዲዮ መልዕክት ያስተላለፉት የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ሙታሌ ናሉማንጎ፤ “የኅብረቱ የአፍሪካ የአደጋ ስጋት አቅም ኤጀንሲ ላለፉት 14 ዓመታት በለጋሽ ሃገራት ሲደገፍ ቆየሰቷል። ይህ ሊያበቃ ይገባዋል። በዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ አፍሪካ በርካታ ችግሮችን ለመጋፈጥ ተገዳለች። ይህም አኅጉሪቱ የራሷን ተቋም ትገነባ ዘንድ ማንቂያ ነው” ብለዋል። የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም በበኩላቸው፤ "የአፍሪካ ሀገራት በአኅጉሪቱ የአደጋ ዝግጁነትን ለማጠናከር፣ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እና የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በትብብር መሥራት እንዳለባቸው” ለስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ተናግረዋል። ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባኤ የአፍሪካ ሀገራት የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነታቸውን ማረጋገጥ በሚችሉባቸው መንገዶች ዙሪያ ይመክራል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
አፍሪካ የራሷን የሰብዓዊ ድጋፍ ተቋም ልትመሰርት ይገባል - የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት
12:52 08.04.2026 (የተሻሻለ: 12:54 08.04.2026) አፍሪካ የራሷን የሰብዓዊ ድጋፍ ተቋም ልትመሰርት ይገባል - የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት
ይህ የተባለው በአዲስ አበባ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ አደጋ ስጋት አቅም አኅጉራዊ ጉባኤ ላይ ነው፡፡
በመድረኩ የቪዲዮ መልዕክት ያስተላለፉት የዛምቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት ሙታሌ ናሉማንጎ፤ “የኅብረቱ የአፍሪካ የአደጋ ስጋት አቅም ኤጀንሲ ላለፉት 14 ዓመታት በለጋሽ ሃገራት ሲደገፍ ቆየሰቷል። ይህ ሊያበቃ ይገባዋል። በዓለም አቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ አፍሪካ በርካታ ችግሮችን ለመጋፈጥ ተገዳለች። ይህም አኅጉሪቱ የራሷን ተቋም ትገነባ ዘንድ ማንቂያ ነው” ብለዋል።
የኢትዮጵያ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ሽፈራው ተክለማርያም በበኩላቸው፤ "የአፍሪካ ሀገራት በአኅጉሪቱ የአደጋ ዝግጁነትን ለማጠናከር፣ ፈጣን ምላሽ ለመስጠት እና የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በትብብር መሥራት እንዳለባቸው” ለስፑትኒክ አፍሪካ ዘጋቢ ተናግረዋል።
ለሁለት ቀናት የሚቆየው ጉባኤ የአፍሪካ ሀገራት የሰብዓዊ ድጋፍ ሉዓላዊነታቸውን ማረጋገጥ በሚችሉባቸው መንገዶች ዙሪያ ይመክራል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X