https://amh.sputniknews.africa/20260408/3737210.html
"የሆርሙዝ ወሽመጥ መከፈት ለአየር መንገዱ ትልቅ እፎይታ ነው" - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
"የሆርሙዝ ወሽመጥ መከፈት ለአየር መንገዱ ትልቅ እፎይታ ነው" - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
Sputnik አፍሪካ
"የሆርሙዝ ወሽመጥ መከፈት ለአየር መንገዱ ትልቅ እፎይታ ነው" - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ወደ 11 ከተሞች የሚደረጉ በረራዎችን እንዳቋረጠና 101 በረራዎች ተሰርዘው እንደነበር አቶ መስፍን ጣሰው የአየር... 08.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-08T12:24+0300
2026-04-08T12:24+0300
2026-04-08T12:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3737210.jpg?1775640842
"የሆርሙዝ ወሽመጥ መከፈት ለአየር መንገዱ ትልቅ እፎይታ ነው" - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ወደ 11 ከተሞች የሚደረጉ በረራዎችን እንዳቋረጠና 101 በረራዎች ተሰርዘው እንደነበር አቶ መስፍን ጣሰው የአየር መንገዱን 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በማስመልከት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።አየር መንገዱ በመንገደኞች ቁጥር መቀነስ፣ በነዳጅ አቅርቦት መስተጓጐል እና በነዳጅ ዋጋ መናር መፈተኑንም አክለዋል።ሆኖም “ባለን ፈተናዎችን የማለፍ ልምድ እና ጠንካራ የውስጥ አቅም ተቋቁመን አልፈነዋል” ማለታቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል። ነዳጅ ጅዳን፣ መስካትን፣ ጅቡቲንና ካምፓላን ከመሳሰሉ ከተሞችና ከጎረቤት ሀገራት በመቅዳት፣ ከተለያዩ አማራጮች በመግዛት እና የጉዞ ዋጋን ጨምሮ በተወሰኑ አሠራሮች መጠነኛ ማሻሻያዎችን በማድረግ ችግሩ መታለፉንም አብራርተዋል፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
"የሆርሙዝ ወሽመጥ መከፈት ለአየር መንገዱ ትልቅ እፎይታ ነው" - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
12:24 08.04.2026 (የተሻሻለ: 12:34 08.04.2026) "የሆርሙዝ ወሽመጥ መከፈት ለአየር መንገዱ ትልቅ እፎይታ ነው" - የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት ወደ 11 ከተሞች የሚደረጉ በረራዎችን እንዳቋረጠና 101 በረራዎች ተሰርዘው እንደነበር አቶ መስፍን ጣሰው የአየር መንገዱን 80ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በማስመልከት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ ተናግረዋል።
አየር መንገዱ በመንገደኞች ቁጥር መቀነስ፣ በነዳጅ አቅርቦት መስተጓጐል እና በነዳጅ ዋጋ መናር መፈተኑንም አክለዋል።
ሆኖም “ባለን ፈተናዎችን የማለፍ ልምድ እና ጠንካራ የውስጥ አቅም ተቋቁመን አልፈነዋል” ማለታቸውን የስፑትኒክ አፍሪካ ባልደረባ ዘግቧል።
ነዳጅ ጅዳን፣ መስካትን፣ ጅቡቲንና ካምፓላን ከመሳሰሉ ከተሞችና ከጎረቤት ሀገራት በመቅዳት፣ ከተለያዩ አማራጮች በመግዛት እና የጉዞ ዋጋን ጨምሮ በተወሰኑ አሠራሮች መጠነኛ ማሻሻያዎችን በማድረግ ችግሩ መታለፉንም አብራርተዋል፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X