ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንትን ኃላፊነት ለአንድ ዓመት አራዘሙ

ጄኔራል ታደሰ ወረደ
ጄኔራል ታደሰ ወረደ - Sputnik አፍሪካ, 1920, 08.04.2026
ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንትን ኃላፊነት ለአንድ ዓመት አራዘሙ

ውሳኔው የሌፍተናንት ጄኔራል ታደሰ ወረደ ማክሰኞ ዕለት ያቀረቡትን ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ተከትሎ የመጣ ነው።

ሹመቱ ከሚያዝያ 01 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናል ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0