https://amh.sputniknews.africa/20260408/3735785.html
ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ይፋ አደረጉ
ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ይፋ አደረጉ
Sputnik አፍሪካ
ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ይፋ አደረጉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የዲፕሎማሲ ግንኙነቶችን በመጥቀስ ኢራን ላይ ያቀዱትን አውዳሚ ጥቃት ለሁለት ሳምንት እንደሚያዘገዩ ተናግረዋል። “የኢራንን የቦምብ ድብደባ እና ጥቃት ለሁለት ሳምንታት... 08.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-08T09:11+0300
2026-04-08T09:11+0300
2026-04-08T09:25+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/08/3735837_0:66:1281:786_1920x0_80_0_0_105c564a4e1ddde32be3823e0415cd30.jpg
ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ይፋ አደረጉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የዲፕሎማሲ ግንኙነቶችን በመጥቀስ ኢራን ላይ ያቀዱትን አውዳሚ ጥቃት ለሁለት ሳምንት እንደሚያዘገዩ ተናግረዋል። “የኢራንን የቦምብ ድብደባ እና ጥቃት ለሁለት ሳምንታት ለማዘግየት ተስማማቻለሁ” ብለዋል። ውሳኔው በፓኪስታን አደራዳሪነት በተደረጉ ውይይቶች እና የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ መከፈት ላይ የተመሠረተ እንደሆነም ገልፀዋል። ድርድሩ ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ያከሉት ትራምፕ፤ ዘላቂ ሰላም ማስፈን የሚያስችል ስምምነት ላይ ሊደረስ እንደሚችል ጠቁመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/08/3735837_72:0:1208:852_1920x0_80_0_0_903e7649c7a247e0d82c28a296d62c87.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ይፋ አደረጉ
09:11 08.04.2026 (የተሻሻለ: 09:25 08.04.2026) ዶናልድ ትራምፕ በኢራን የሁለት ሳምንት የተኩስ አቁም ይፋ አደረጉ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የዲፕሎማሲ ግንኙነቶችን በመጥቀስ ኢራን ላይ ያቀዱትን አውዳሚ ጥቃት ለሁለት ሳምንት እንደሚያዘገዩ ተናግረዋል።
“የኢራንን የቦምብ ድብደባ እና ጥቃት ለሁለት ሳምንታት ለማዘግየት ተስማማቻለሁ” ብለዋል።
ውሳኔው በፓኪስታን አደራዳሪነት በተደረጉ ውይይቶች እና የሆርሙዝ የባሕር ወሽመጥ መከፈት ላይ የተመሠረተ እንደሆነም ገልፀዋል።
ድርድሩ ከፍተኛ ደረጃ ላይ እንደደረሰ ያከሉት ትራምፕ፤ ዘላቂ ሰላም ማስፈን የሚያስችል ስምምነት ላይ ሊደረስ እንደሚችል ጠቁመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X