የስፑትኒክ ዘጋቢ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ሻሪፍ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ከስፍራው ዘግባለች

ሰብስክራይብ
የስፑትኒክ ዘጋቢ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ሻሪፍ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ከስፍራው ዘግባለች

ዋና ዋና ነጥቦች፦

ጥቃቱ በተለይ በኢራን ከሰው ሠራሽ አስተውሎት ምርምር ጋር የተያያዙ መረጃዎች ሁሉ የሚሰባሰቡበትን የዩኒቨርሲቲውን የኮምፒውቲንግ ማዕከል ኢላማ ያደረገ ነበር።

ህንፃው ለኢራን ታሪካዊ ጠቀሜታ እንዳለውና የሀገሪቱ የመጀመሪያ ኮምፒውተር መገኛ እንደነበር እንዲሁም በአሁኑ ወቅት ወደ 360 የሚጠጉ ኩባንያዎች ምርምር እንደሚያካሂዱበት ዘጋቢዋ አክላለች።

የኢራን የአየር መከላከያ በተቋሙ ዙሪያ የሚታዩ የአየር ኢላማዎችን መምታቱን ቀጥሏል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0