የስፑትኒክ ዘጋቢ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ሻሪፍ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ከስፍራው ዘግባለች
19:44 07.04.2026 (የተሻሻለ: 19:48 07.04.2026)
ሰብስክራይብ
🇮🇷🎤 የስፑትኒክ ዘጋቢ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ሻሪፍ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ከስፍራው ዘግባለች
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 7, 2026
ዋና ዋና ነጥቦች፦
🔸 ጥቃቱ በተለይ በኢራን ከሰው ሠራሽ አስተውሎት ምርምር ጋር የተያያዙ መረጃዎች ሁሉ የሚሰባሰቡበትን… pic.twitter.com/Mksp6jvLGz
የስፑትኒክ ዘጋቢ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ሻሪፍ የቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ላይ የፈጸሙትን ጥቃት ከስፍራው ዘግባለች
ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጥቃቱ በተለይ በኢራን ከሰው ሠራሽ አስተውሎት ምርምር ጋር የተያያዙ መረጃዎች ሁሉ የሚሰባሰቡበትን የዩኒቨርሲቲውን የኮምፒውቲንግ ማዕከል ኢላማ ያደረገ ነበር።
ህንፃው ለኢራን ታሪካዊ ጠቀሜታ እንዳለውና የሀገሪቱ የመጀመሪያ ኮምፒውተር መገኛ እንደነበር እንዲሁም በአሁኑ ወቅት ወደ 360 የሚጠጉ ኩባንያዎች ምርምር እንደሚያካሂዱበት ዘጋቢዋ አክላለች።
የኢራን የአየር መከላከያ በተቋሙ ዙሪያ የሚታዩ የአየር ኢላማዎችን መምታቱን ቀጥሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ዋና ዋና ነጥቦች፦
ጥቃቱ በተለይ በኢራን ከሰው ሠራሽ አስተውሎት ምርምር ጋር የተያያዙ መረጃዎች ሁሉ የሚሰባሰቡበትን የዩኒቨርሲቲውን የኮምፒውቲንግ ማዕከል ኢላማ ያደረገ ነበር።
ህንፃው ለኢራን ታሪካዊ ጠቀሜታ እንዳለውና የሀገሪቱ የመጀመሪያ ኮምፒውተር መገኛ እንደነበር እንዲሁም በአሁኑ ወቅት ወደ 360 የሚጠጉ ኩባንያዎች ምርምር እንደሚያካሂዱበት ዘጋቢዋ አክላለች።
የኢራን የአየር መከላከያ በተቋሙ ዙሪያ የሚታዩ የአየር ኢላማዎችን መምታቱን ቀጥሏል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X