https://amh.sputniknews.africa/20260407/3734971.html
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት
Sputnik አፍሪካ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ፤ ከሀገሪቱ ታላቅ መሪዎች አንዱና በህያው መርሃቸው ስለሰው ልጅ ክብር ማቀንቀናቸውን ለቀጠሉት ነቢይ ሲሞን... 07.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-07T19:31+0300
2026-04-07T19:31+0300
2026-04-07T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/07/3734818_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_eed3ea5ed253ab6a0586c8d7eb0ed9b9.jpg
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤትፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ፤ ከሀገሪቱ ታላቅ መሪዎች አንዱና በህያው መርሃቸው ስለሰው ልጅ ክብር ማቀንቀናቸውን ለቀጠሉት ነቢይ ሲሞን ኪምባንጉ ሰኞ ዕለት ተካሂዶ በነበረው የመታሰቢያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ለከተማዋ ልዩ ክብር መስጠታቸውን ይፋዊ መግለጫው አመልክቷል። ንካምባ የኪምባንጉስት ቤተ-ክርስቲያን ማዕከል ስትሆን "አዲሲቷ ኢየሩሳሌም" ተብላም ትጠራለች። ቪዲዮው የነቢዩ አስከሬን ወደ ንካምባ ከመመለሱ በፊት በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሉቡምባሺ ከተማ የተካሄደውን የመታሰቢያ ሰልፍ ያሳያል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት
Sputnik አፍሪካ
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት
2026-04-07T19:31+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/07/3734818_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_10bb18d833698d1cb5899f0977438b1a.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት
19:31 07.04.2026 (የተሻሻለ: 19:34 07.04.2026) ኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ንካምባን 'ቅድስት ከተማ' ስትል ሰይማለች - የፕሬዚዳንት ጽሕፈት ቤት
ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ፤ ከሀገሪቱ ታላቅ መሪዎች አንዱና በህያው መርሃቸው ስለሰው ልጅ ክብር ማቀንቀናቸውን ለቀጠሉት ነቢይ ሲሞን ኪምባንጉ ሰኞ ዕለት ተካሂዶ በነበረው የመታሰቢያ ሥነ-ሥርዓት ላይ ለከተማዋ ልዩ ክብር መስጠታቸውን ይፋዊ መግለጫው አመልክቷል።
ንካምባ የኪምባንጉስት ቤተ-ክርስቲያን ማዕከል ስትሆን "አዲሲቷ ኢየሩሳሌም" ተብላም ትጠራለች።
ቪዲዮው የነቢዩ አስከሬን ወደ ንካምባ ከመመለሱ በፊት በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሉቡምባሺ ከተማ የተካሄደውን የመታሰቢያ ሰልፍ ያሳያል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X