ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ
11:57 07.04.2026 (የተሻሻለ: 13:43 07.04.2026)
ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ
— Sputnik Ethiopia (@sputnik_ethio) April 7, 2026
📢 ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት እንደቀርበላቸው እና… pic.twitter.com/YEJzQVo9iI
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደርን ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት ገመገሙ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት እንደቀርበላቸው እና በውጤቶቹ ላይ ግምገማ እና ውይይት መደረጉን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታውቋል።
መጋቢት 30፣ 2017 ዓ.ም አቶ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ሆነው የተሾሙት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ፤ ኃላፊነታቸውን ዛሬ ያጠናቅቃሉ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ ዓመታዊ የአፈፃፀም ሪፖርት እንደቀርበላቸው እና በውጤቶቹ ላይ ግምገማ እና ውይይት መደረጉን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት አስታውቋል።
መጋቢት 30፣ 2017 ዓ.ም አቶ ጌታቸው ረዳን በመተካት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ ፕሬዚዳንት ሆነው የተሾሙት ሌ/ጄኔራል ታደሰ ወረደ፤ ኃላፊነታቸውን ዛሬ ያጠናቅቃሉ፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X