አንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ
አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 07.04.2026
ሰብስክራይብ
አንጋፋዋ ዲፕሎማት አምባሳደር ቆንጂት ሥነጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

በኢትዮጵያ ሁለተኛዋ ሴት አምባሳደር በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።

አንጋፋዋ ዲፕሎማት በኦቶዋ፣ ካይሮ፣ ቴል አቪቭና ቬይና በሚገኙ የኢትዮጵያ ሚሲዮኖች ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ሆነው እንዲሁም በአፍሪካ ኅብረትና በተባባሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ቋሚ መልዕክተኛ በመሆን አገልግለዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0