https://amh.sputniknews.africa/20260406/3729165.html
ኢራን ጦርነቱ በቋሚነት ሊቆም ይገባል በሚል ከአሜሪካ የቀረበላትን የተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ ማድረጓ ተዘገበ
ኢራን ጦርነቱ በቋሚነት ሊቆም ይገባል በሚል ከአሜሪካ የቀረበላትን የተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ ማድረጓ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
ኢራን ጦርነቱ በቋሚነት ሊቆም ይገባል በሚል ከአሜሪካ የቀረበላትን የተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ ማድረጓ ተዘገበኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከአሜሪካ ለቀረበላት የውሳኔ ሃሳብ 10 ነጥቦችን የያዘ ምላሽ በፓኪስታን በኩል ማቅረቧን ኢርና ዘግቧል።ኢራን... 06.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-06T19:46+0300
2026-04-06T19:46+0300
2026-04-06T19:54+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3729165.jpg?1775494442
ኢራን ጦርነቱ በቋሚነት ሊቆም ይገባል በሚል ከአሜሪካ የቀረበላትን የተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ ማድረጓ ተዘገበኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከአሜሪካ ለቀረበላት የውሳኔ ሃሳብ 10 ነጥቦችን የያዘ ምላሽ በፓኪስታን በኩል ማቅረቧን ኢርና ዘግቧል።ኢራን ከአሜሪካ የጠየቀቻቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦🟠 ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆም፣🟠 በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ለመርከቦች ደህንነቱ የተጠበቀ የጉዞ ፕሮቶኮል እንዲዘረጋ፣🟠 የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢራን ጦርነቱ በቋሚነት ሊቆም ይገባል በሚል ከአሜሪካ የቀረበላትን የተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ ማድረጓ ተዘገበ
19:46 06.04.2026 (የተሻሻለ: 19:54 06.04.2026) ኢራን ጦርነቱ በቋሚነት ሊቆም ይገባል በሚል ከአሜሪካ የቀረበላትን የተኩስ አቁም የውሳኔ ሃሳብ ውድቅ ማድረጓ ተዘገበ
ኢራን ጦርነቱን ለማቆም ከአሜሪካ ለቀረበላት የውሳኔ ሃሳብ 10 ነጥቦችን የያዘ ምላሽ በፓኪስታን በኩል ማቅረቧን ኢርና ዘግቧል።
ኢራን ከአሜሪካ የጠየቀቻቸው ዋና ዋና ነጥቦች የሚከተሉትን ያካትታሉ፦
🟠 ጦርነቱ በአስቸኳይ እንዲቆም፣
🟠 በሆርሙዝ ሰርጥ በኩል ለመርከቦች ደህንነቱ የተጠበቀ የጉዞ ፕሮቶኮል እንዲዘረጋ፣
🟠 የተጣሉ ማዕቀቦች እንዲነሱ።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X