የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአሜሪካ የመሠረተ ልማቶች ጥቃት ማስፈራሪያ ምላሽ ሰጡ

የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.04.2026
ሰብስክራይብ
የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ለአሜሪካ የመሠረተ ልማቶች ጥቃት ማስፈራሪያ ምላሽ ሰጡ

የሲቪል መሠረተ ልማቶችን ኢላማ የማድረግ ዛቻ የጦር ወንጀል እና የዘር ማጥፋትን ትክክል አድርጎ እንደማቅረብ ይቆጠራል ሲሉ አባስ አራግቺ ገልፀዋል። የትኛውም ዓይነት ጥቃት በኢራን በኩል "ቆራጥ እና መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ምላሽ" እንደሚያስከትልም አሳስበዋል።

እንዲህ ዓይነቱ መካካር በዓለም አቀፍ ኢኮኖሚ እና በኃይል (ኢነርጂ) ገበያ ላይ ከፍተኛ መስተጓጎል እንደሚፈጥር የገለፁት ሚኒስትሩ፤ ለዚህም ሙሉ ኃላፊነቱ የአሜሪካ አመራር እና ጠብ አጫሪዎች ላይ እንደሚያርፍ አክለዋል።

የኢራን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ምላሽ ትራምፕ እሁድ በማኅበራዊ ገጻቸው ላይ ላስተላለፉት መልዕክት የተሰጠ ነው፡፡


ትራምፕ "ማክሰኞ በአንድ ላይ በኢራን የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች እና የድልድዮች ቀን ይሆናል" ሲሉ አስፈራርተው ነበር፡፡


በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0