ሦስት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ጅቡቲ ደረሱ - ዘገባ

የነዳጅ ጫኝ መርከቦች
የነዳጅ ጫኝ መርከቦች - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.04.2026
ሰብስክራይብ
ሦስት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ጅቡቲ ደረሱ - ዘገባ

143 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአውሮፕላን እና የናፍጣ ነዳጅ የጫኑ ሦስት መርከቦች ጅቡቲ ወደብ ደርሰው ማራገፍ መጀመራቸው ተሰምቷል።

መርከቦቹ 73 ሺህ ሜትሪክ ቶን ናፍጣ እና 70 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአውሮፕላን ነዳጅ ከህንድ፣ ኦማን እና ሳዑዲ አረቢያ ጭነው የመጡ መሆናቸውን የሀገር ውስጥ ሚዲያ ምንጮቹን ጠቅሶ ዘግቧል።

የነዳጅ ጭነቶቹ ከመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ በኢትዮጵያ የታየውን የነዳጅ እጥረት እንደሚያቃልሉ ይጠበቃል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0