ዩክሬን ወደ አውሮፓ የሚተላለፈውን የኃይል አቅርቦት ለማስተጓጎል በኖቮሮሲስክ የነዳጅ ተርሚናል ላይ በድሮን ድብደባ ፈጸመች - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር

ዩክሬን
ዩክሬን - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.04.2026
ሰብስክራይብ
ዩክሬን ወደ አውሮፓ የሚተላለፈውን የኃይል አቅርቦት ለማስተጓጎል በኖቮሮሲስክ የነዳጅ ተርሚናል ላይ በድሮን ድብደባ ፈጸመች - የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር

የዩክሬን ጦር ጄት መሳይ የጥቃት ድሮኖች የኖቮሮሲስክ የባሕር ትራንስፖርት ህንፃ እና የካስፒያን የቧንቧ መስመር ጥምረት ተቋማትን ሌሊቱን ኢላማ አድርገዋል ሲል የሩሲያ የመከላከያ ሚኒስቴር ገልጿል።

ከሚኒስቴሩ የተወሰዱ ቁልፍ ነጥቦች፦

▪በጥቃቱ የባህር ዳርቻ የጭነት ቧንቧ፣ የማረፊያ ተርሚናል እና አራት የነዳጅ ማከማቻ ታንኮች ተመትተዋል።

▪ጥቃቱ ዓለም አቀፍ የሃይድሮካርቦን ገበያዎችን ለማወክ እና ለአውሮፓ ሸማቾች የኃይል አቅርቦቶችን ለማደናቀፍ ያለመ ነው።

▪በኖቮሮሲስክ የሲቪል አካባቢዎችም ኢላማ የተደርጉ ሲሆን ልጆችን ጨምሮ ሲቪሎችም ጉዳት እንደደረሰባቸው ሪፖርት ተደርጓል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0