የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ለ2026 ዓለም ዋንጫ ላለፈው ብሔራዊ ቡድን ሽልማት ሰጡ

ሰብስክራይብ
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ለ2026 ዓለም ዋንጫ ላለፈው ብሔራዊ ቡድን ሽልማት ሰጡ

ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ከ52 ዓመታት በኋላ ኮንጎን ወደ ዓለም ዋንጫ ለመለሱት ለ "ሌፓርድስ" ተጫዋቾች እና ለአሰልጣኝ ቡድኑ አባላት አዳዲስ መኪኖችን፣ የገንዘብ ስጦታ እና ሰፊ መሬቶችን በሽልማት አበርክተዋል።

የተበረከቱት የመኪና ዓይነቶች፦

◻ ቶዮታ ላንድ ክሩዘር ፕራዶ፣
◻ ላንድ ክሩዘር GX.R ትዊን ቱርቦ፣
◻ ላንድ ክሩዘር VX.R፣
◻ ኒሳን ፓትሮል SUVs 3.5L ቢቱርቦ V6፣
◻ ቶዮታ ፎርቹንር፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0