በኦሮሚያ ክልል የግብርና ሜካናይዜሽን በየዓመቱ የ38 በመቶ ዕድገት እያሳየ ነው ተባለ

ሰብስክራይብ
በኦሮሚያ ክልል የግብርና ሜካናይዜሽን በየዓመቱ የ38 በመቶ ዕድገት እያሳየ ነው ተባለ

በክልሉ የግብርና ሥራን በቴክኖሎጂ ለማዘመን የባንክ ብድር መመቻቸቱ እና 85 በመቶ የሚሆነው የእርሻ መሬት በኩታ ገጠም አሠራር መታረሱ ለዘርፉ ዕድገት አስተዋጾ ማድረጉን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታውቋል።

‍ ለበልግ እርሻ ዝግጅት እና ለበጋ መስኖ ስንዴ ማሰባሰቢያ ከ10 ሺህ በላይ ትራክተሮች እና 1,000 ኮምባይነሮች መሠማራቱን የቢሮው የመካናይዜሽን ዘርፍ ዳይሬክተር መስቀሉ ቱሉ ተናግረዋል።

ዕድገቱን ለማዝለቅና የተጠቃሚዎችን አቅም ለማሳደግ በአራት አካባቢዎች የጥገናና የሥልጠና ማዕከላት መቋቋሙን ቢሮው ገልጿል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0