ለዩክሬን የሰላም ንግግር መቋረጥ ምክንያቱ የኪዬቭ በወታደራዊ ኃይል መመካት ነው - የሩሲያ የሄርሶን ክልል ገዢ

የዩክሬን የሰላም ንግግር
የዩክሬን የሰላም ንግግር - Sputnik አፍሪካ, 1920, 06.04.2026
ሰብስክራይብ
ለዩክሬን የሰላም ንግግር መቋረጥ ምክንያቱ የኪዬቭ በወታደራዊ ኃይል መመካት ነው - የሩሲያ የሄርሶን ክልል ገዢ


ቭላድሚር ሳልዶ ለስፑትኒክ በሰጡት መግለጫ፤ “ንግግሮች ሁልጊዜም በመሬት ላይ ያለውን እውነታ ያንፀባርቃሉ። የዩክሬን ወገን ለገንቢ ውይይት ዝግጁ ካልሆነና በኃይል እርምጃ ላይ መመካቱን ከቀጠለ፤ ሂደቱ መዘግየቱ አይቀሬ ነው” ብለዋል።


የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ መጋቢት 6 ቀን በሰጡት መግለጫ፤ በአሜሪካ አገናኝነት በዩክሬን ያለውን ግጭት ለመፍታት ይደረጉ የነበሩ ድርድሮች መቋረጣቸውንና ዋሽንግተንም አሁን ትኩረቷን ወደ ሌላ አቅጣጫ ማድረጓን ገልፀዋል።

በዚህ ዓመት የሩሲያ፣ የዩክሬን እና የአሜሪካ ልዑካን ቡድኖች የተሳተፉባቸው ሦስት ዙር ድርድሮች መካሄዳቸው የሚታወስ ነው።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0