https://amh.sputniknews.africa/20260406/3724525.html
🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት
🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት
Sputnik አፍሪካ
🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት ፔንታጎን "በወታደሮቹ ላይ የሚደርሱ ከፍተኛ ጉዳት ወይም ሞቶችን የመደበቅ እና የመሸሸግ" ልማድ አለው ሲሉ የስቶክሆልም ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ኢሳ ብሉሚ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።... 06.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-06T10:42+0300
2026-04-06T10:42+0300
2026-04-06T10:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/06/3724372_0:149:240:284_1920x0_80_0_0_472d261a37602f5de574b0f92789034a.jpg
🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት ፔንታጎን "በወታደሮቹ ላይ የሚደርሱ ከፍተኛ ጉዳት ወይም ሞቶችን የመደበቅ እና የመሸሸግ" ልማድ አለው ሲሉ የስቶክሆልም ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ኢሳ ብሉሚ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። የቅዳሜው ኦፕሬሽን "ስኬት" ተብሎ ሊገለጽ የሚችለው በኢራን ጦርነት እንዲካሄድ በሚገፋፉ ግለሰቦች በባለቤትነት በተያዙ ኮርፖሬት ሚዲያዎች ላይ በተሰጠው ሽፋን ብቻ ነው ብለዋል። "ስኬቱ ሰዎች መሬት ላይ ከሆነው ውጪ ስለሌሎች ጉዳዮች እንዲያወሩ ማድረጉ ብቻ ነው" ያሉት ብሉሚ፤ ሚዲያዎች ሽፋን የነፍጓቸውን መረጃዎች ያገኙ የአሜሪካ ወታደሮች፤ ጦርነቱ ለጥምረቱ "የታሰበውን ውጤት እያስገኘ አይደለም" ማለታቸውን ጠቁመዋል፡፡ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ምሥል በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት
Sputnik አፍሪካ
🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት
2026-04-06T10:42+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/06/3724372_0:126:240:306_1920x0_80_0_0_5b4bccc9d56631200d91e0f501dafff7.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት
10:42 06.04.2026 (የተሻሻለ: 10:44 06.04.2026) 🪖 የአሜሪካ አብራሪዎችን ነፍስ የማዳን ሥራ 'ስኬታማ' ያልሆነበት ምክንያት
ፔንታጎን "በወታደሮቹ ላይ የሚደርሱ ከፍተኛ ጉዳት ወይም ሞቶችን የመደበቅ እና የመሸሸግ" ልማድ አለው ሲሉ የስቶክሆልም ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ኢሳ ብሉሚ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
የቅዳሜው ኦፕሬሽን "ስኬት" ተብሎ ሊገለጽ የሚችለው በኢራን ጦርነት እንዲካሄድ በሚገፋፉ ግለሰቦች በባለቤትነት በተያዙ ኮርፖሬት ሚዲያዎች ላይ በተሰጠው ሽፋን ብቻ ነው ብለዋል።
"ስኬቱ ሰዎች መሬት ላይ ከሆነው ውጪ ስለሌሎች ጉዳዮች እንዲያወሩ ማድረጉ ብቻ ነው" ያሉት ብሉሚ፤ ሚዲያዎች ሽፋን የነፍጓቸውን መረጃዎች ያገኙ የአሜሪካ ወታደሮች፤ ጦርነቱ ለጥምረቱ "የታሰበውን ውጤት እያስገኘ አይደለም" ማለታቸውን ጠቁመዋል፡፡
ከማኅበራዊ ሚዲያ የተገኘ ምሥል
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X