https://amh.sputniknews.africa/20260405/3723304.html
ላቭሮቭ እና አራግቺ በኢራን የሲቪል እና የኢነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳሰቡ - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ላቭሮቭ እና አራግቺ በኢራን የሲቪል እና የኢነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳሰቡ - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ላቭሮቭ እና አራግቺ በኢራን የሲቪል እና የኢነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳሰቡ - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የኢራኑ አቻቸው አባስ አራግቺ በዛሬው ዕለት የስልክ ውይይት... 05.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-05T19:59+0300
2026-04-05T19:59+0300
2026-04-05T20:16+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/05/3723595_0:1:1280:721_1920x0_80_0_0_5959270b8c909cef419b3ee2eb385c50.jpg
ላቭሮቭ እና አራግቺ በኢራን የሲቪል እና የኢነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳሰቡ - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የኢራኑ አቻቸው አባስ አራግቺ በዛሬው ዕለት የስልክ ውይይት አድርገዋል።የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ የቡሸር የኒውክሌር ኃይል ማመንጫን ጨምሮ በኢራን ቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳስበዋል። ይህም ለመላው ቀጣና የራዲዮአክቲቭ አደጋ ስጋት ሊፈጥር እንደሚችል ገልጸዋል።በተጨማሪም፣ ሚኒስትሮቹ ሰላማዊ ጥረቶችን ሊያደናቅፉ የሚችሉ፣ እንዲሁም የዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ፍለጋን እና ውጥረትን የማርገብ እድሎችን የሚያጠፉ ድርጊቶች እንዲወገዱ ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/05/3723595_159:0:1122:722_1920x0_80_0_0_f96fb11f92c6c0d07b4b975dfab33bde.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ላቭሮቭ እና አራግቺ በኢራን የሲቪል እና የኢነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳሰቡ - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
19:59 05.04.2026 (የተሻሻለ: 20:16 05.04.2026) ላቭሮቭ እና አራግቺ በኢራን የሲቪል እና የኢነርጂ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳሰቡ - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርየሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ እና የኢራኑ አቻቸው አባስ አራግቺ በዛሬው ዕለት የስልክ ውይይት አድርገዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮቹ የቡሸር የኒውክሌር ኃይል ማመንጫን ጨምሮ በኢራን ቁልፍ መሠረተ ልማቶች ላይ የሚሰነዘሩ ጥቃቶች እንዲቆሙ አሳስበዋል። ይህም ለመላው ቀጣና የራዲዮአክቲቭ አደጋ ስጋት ሊፈጥር እንደሚችል ገልጸዋል።
በተጨማሪም፣ ሚኒስትሮቹ ሰላማዊ ጥረቶችን ሊያደናቅፉ የሚችሉ፣ እንዲሁም የዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ፍለጋን እና ውጥረትን የማርገብ እድሎችን የሚያጠፉ ድርጊቶች እንዲወገዱ ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X