ዋሽንግተን እስከ ሰኞ ድረስ ከቴህራን ጋር ውል ልትፈጽም ትችላለች ሲሉ ትራምፕ ለአሜሪካዊ ጋዜጠኛ ተናገሩ

ሰብስክራይብ

ዋሽንግተን እስከ ሰኞ ድረስ ከቴህራን ጋር ውል ልትፈጽም ትችላለች ሲሉ ትራምፕ ለአሜሪካዊ ጋዜጠኛ ተናገሩ

“እነሱ (ኢራን) የማይዋዋሉ ከሆነ እና ካልፈጠኑ፣ ሁሉንም ነገር አጋይቼ ነዳጁን ለመቆጣጠር እያጤንኩኝ ነው” በማለት የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ከፎክስ ኒውስ  ጋዜጠኛ ባደረጉት የስልክ ቃለ መጠይቅ ላይ ገልጸዋል፡፡

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0