አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሚያደርሱት ጥቃት ሲቀጥል የሟቾች ቁጥርም እያሻቀበ መሆኑ ተገለፀ

ኢራን
ኢራን  - Sputnik አፍሪካ, 1920, 05.04.2026
ሰብስክራይብ
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሚያደርሱት ጥቃት ሲቀጥል የሟቾች ቁጥርም እያሻቀበ መሆኑ ተገለፀ

​በቀጣናው በሚገኙ ሲቪሎች እና ወታደራዊ አባላት ላይ የሚደርሰው ጉዳት እየጨመረ ይገኛል።

የየሞት እና ጉዳት አሁናዊ አኃዛዊ መረጃዎች፦

ኢራን፦ 1,348 ሞት 24,742 ቁስለኛ
ሊባኖስ፦ 1,422 ሞት፣ 4,294 ቁስለኛ
ኢራቅ፦ 125 ሞት፣ 197 ቁስለኛ፤
እስራኤል ፦ 30 ሞት፣ 6,771ቁስለኛ እና
አሜሪካ፦ 13 ሞት ፣ 365 ቁስለኛ።

​ዝርዝር መረጃውን በስፑትኒክ ኢንፎግራፊክስ ይመልከቱ።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0