https://amh.sputniknews.africa/20260405/3721438.html
ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰላምና የአንድነት ጥሪ አስተላለፉ
ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰላምና የአንድነት ጥሪ አስተላለፉ
Sputnik አፍሪካ
ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰላምና የአንድነት ጥሪ አስተላለፉ የፕሬዝዳንቱ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫው መሪው ለክርስቲያን ማኅበረሰብ የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላልፈዋል።"በዚህ አስደሳች... 05.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-05T17:05+0300
2026-04-05T17:05+0300
2026-04-05T17:17+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/05/3721716_0:0:1280:720_1920x0_80_0_0_716ef633d50b72c044acf49a240b2315.jpg
ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰላምና የአንድነት ጥሪ አስተላለፉ የፕሬዝዳንቱ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫው መሪው ለክርስቲያን ማኅበረሰብ የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላልፈዋል።"በዚህ አስደሳች አጋጣሚ ሁሉም የቡርኪና ፋሶ ዜጎች አብሮ የመኖር እሴቶቻችንን ለማጠናከር እና በውድ ሀገራችን ባሉ ማኅበረሰቦች መካከል ሰላማዊ አብሮ መኖር እንዲሰፍን እንዲሰሩ እጋብዛለሁ" ብለዋል።ትራኦሬ፣ "የጦርነትን ጥላ ለማስወገድ" ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር ጥሪ አቅርበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/05/3721716_161:0:1121:720_1920x0_80_0_0_5a72e033fb1d2477499f7d1149790c33.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰላምና የአንድነት ጥሪ አስተላለፉ
17:05 05.04.2026 (የተሻሻለ: 17:17 05.04.2026) ፕሬዝዳንት ኢብራሂም ትራኦሬ የፋሲካ በዓልን ምክንያት በማድረግ የሰላምና የአንድነት ጥሪ አስተላለፉ የፕሬዝዳንቱ ጽሕፈት ቤት ባወጣው መግለጫው መሪው ለክርስቲያን ማኅበረሰብ የትንሳኤ በዓል የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላልፈዋል።
"በዚህ አስደሳች አጋጣሚ ሁሉም የቡርኪና ፋሶ ዜጎች አብሮ የመኖር እሴቶቻችንን ለማጠናከር እና በውድ ሀገራችን ባሉ ማኅበረሰቦች መካከል ሰላማዊ አብሮ መኖር እንዲሰፍን እንዲሰሩ እጋብዛለሁ" ብለዋል።
ትራኦሬ፣ "የጦርነትን ጥላ ለማስወገድ" ብሔራዊ አንድነት እንዲጠናከር ጥሪ አቅርበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X