ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በናይጄሪያ ባዬልሳ የየናጎአ ሲቲ ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር ውድድርን በድል አጠናቀቁ
13:58 05.04.2026 (የተሻሻለ: 14:15 05.04.2026)

ሰብስክራይብ
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በናይጄሪያ ባዬልሳ የየናጎአ ሲቲ ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር ውድድርን በድል አጠናቀቁ
በወንዶች ምድብ የተካሄደውን ውድድር ሀብታሙ ብርሃኑ ሞላ 29:23.62 በሆነ ፈጣን ሠዓት በመግባት አንደኛ ሆኖ ያጠናቀቀ ሲሆን የናይጄሪያ አትሌቶች የሁለተኛ እና የሦስተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል።
በሴቶች ውድድር ምድብ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የበላይነት የተያዘ ነበር።
ሸዋዬ ዱኦ፦ 33:50.07 በመግባት በአንደኝነት አጠናቃለች
ትግስት ግርማ፦ 34:07.25 በመግባት ሁለተኛ እንዲሁም
ወርቄ ጋካሾ ፦ 34:57.72 በመግባት ሦስተኛ ሆነው አጠናቀዋል።
በውድድሩ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ለወጡ አትሌቶች እንደየደረጃቸው 5,000፣ 3,000 እና 2,000 የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ሲሉ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
በወንዶች ምድብ የተካሄደውን ውድድር ሀብታሙ ብርሃኑ ሞላ 29:23.62 በሆነ ፈጣን ሠዓት በመግባት አንደኛ ሆኖ ያጠናቀቀ ሲሆን የናይጄሪያ አትሌቶች የሁለተኛ እና የሦስተኛ ደረጃ በመያዝ አጠናቀዋል።
በሴቶች ውድድር ምድብ ሙሉ በሙሉ በኢትዮጵያውያን አትሌቶች የበላይነት የተያዘ ነበር።
ሸዋዬ ዱኦ፦ 33:50.07 በመግባት በአንደኝነት አጠናቃለች
ትግስት ግርማ፦ 34:07.25 በመግባት ሁለተኛ እንዲሁም
ወርቄ ጋካሾ ፦ 34:57.72 በመግባት ሦስተኛ ሆነው አጠናቀዋል።
በውድድሩ ከአንደኛ እስከ ሦስተኛ ለወጡ አትሌቶች እንደየደረጃቸው 5,000፣ 3,000 እና 2,000 የአሜሪካ ዶላር የገንዘብ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል ሲሉ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X