https://amh.sputniknews.africa/20260405/3718255.html
ሩሲያ በኢራኑ ቡሸር የኒውክሌር ጣቢያ ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ጥቃት በጽኑ ታወግዛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
ሩሲያ በኢራኑ ቡሸር የኒውክሌር ጣቢያ ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ጥቃት በጽኑ ታወግዛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ በኢራኑ ቡሸር የኒውክሌር ጣቢያ ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ጥቃት በጽኑ ታወግዛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር“ከስፍራው የሚወጡ ዘገባዎችን በከፍተኛ ስጋት እየተከታተልን እንገኛለን፤ የሰው ሕይወት እንዲቀጠፍ ያደረገውን ይህን አሰቃቂ ድርጊትም... 05.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-05T11:28+0300
2026-04-05T11:28+0300
2026-04-05T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3718255.jpg?1775378042
ሩሲያ በኢራኑ ቡሸር የኒውክሌር ጣቢያ ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ጥቃት በጽኑ ታወግዛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር“ከስፍራው የሚወጡ ዘገባዎችን በከፍተኛ ስጋት እየተከታተልን እንገኛለን፤ የሰው ሕይወት እንዲቀጠፍ ያደረገውን ይህን አሰቃቂ ድርጊትም በጽኑ እናወግዛለን” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በመግለጫቸው አስታውቀዋል።እንደ ኢራን አቶሚክ ኢነርጂ ድርጅት መረጃ ከሆነ፣ በትናንትናው ዕለት በአሜሪካ እና በእስራኤል የተፈጸመው ጥቃት በኢራን የቡሸር የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግቢ ላይ ያረፈ ሲሆን፣ በዚህም የአንድ ሰራተኛ ሕይወት ሲጠፋ በጣቢያው ላይም ጉዳት ደርሷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ በኢራኑ ቡሸር የኒውክሌር ጣቢያ ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ጥቃት በጽኑ ታወግዛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
11:28 05.04.2026 (የተሻሻለ: 11:34 05.04.2026) ሩሲያ በኢራኑ ቡሸር የኒውክሌር ጣቢያ ላይ የተፈጸመውን አስከፊ ጥቃት በጽኑ ታወግዛለች - የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
“ከስፍራው የሚወጡ ዘገባዎችን በከፍተኛ ስጋት እየተከታተልን እንገኛለን፤ የሰው ሕይወት እንዲቀጠፍ ያደረገውን ይህን አሰቃቂ ድርጊትም በጽኑ እናወግዛለን” ሲሉ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ በመግለጫቸው አስታውቀዋል።
እንደ ኢራን አቶሚክ ኢነርጂ ድርጅት መረጃ ከሆነ፣ በትናንትናው ዕለት በአሜሪካ እና በእስራኤል የተፈጸመው ጥቃት በኢራን የቡሸር የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ግቢ ላይ ያረፈ ሲሆን፣ በዚህም የአንድ ሰራተኛ ሕይወት ሲጠፋ በጣቢያው ላይም ጉዳት ደርሷል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X