https://amh.sputniknews.africa/20260405/3718220.html
የካሜሩን ፓርላማ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብ እንዲፈጠር የቀረበውን የሕግ ማሻሻያ አጸደቀ
የካሜሩን ፓርላማ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብ እንዲፈጠር የቀረበውን የሕግ ማሻሻያ አጸደቀ
Sputnik አፍሪካ
የካሜሩን ፓርላማ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብ እንዲፈጠር የቀረበውን የሕግ ማሻሻያ አጸደቀየአገሪቱ ፓርላማ ሁለቱ ምክር ቤቶች ባደረጉት የጋራ ስብሰባ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብን የሚያስተዋውቅ የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ማፅደቁን የሀገሪቱ... 05.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-05T11:17+0300
2026-04-05T11:17+0300
2026-04-05T11:24+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3718220.jpg?1775377443
የካሜሩን ፓርላማ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብ እንዲፈጠር የቀረበውን የሕግ ማሻሻያ አጸደቀየአገሪቱ ፓርላማ ሁለቱ ምክር ቤቶች ባደረጉት የጋራ ስብሰባ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብን የሚያስተዋውቅ የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ማፅደቁን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።በስብሰባው ላይ የተገኙት 222 እንደራሴዎች እና ሴናተሮች ለማሻሻያው እጅግ ከፍተኛ ድጋፍ የሰጡ ሲሆን፣ የድጋፍ ድምፁ እንደሚከተለው ተመዝግቧል፡፡ 🟩 200 ድጋፍ፣ 🟥 18 ተቃውሞ እና 🟨 4 ድምጸ ተዓቅቦ።የሕግ ረቂቁ እንዲጸድቅ ለፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ለፊርማ ቀርቧል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የካሜሩን ፓርላማ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብ እንዲፈጠር የቀረበውን የሕግ ማሻሻያ አጸደቀ
11:17 05.04.2026 (የተሻሻለ: 11:24 05.04.2026) የካሜሩን ፓርላማ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብ እንዲፈጠር የቀረበውን የሕግ ማሻሻያ አጸደቀ
የአገሪቱ ፓርላማ ሁለቱ ምክር ቤቶች ባደረጉት የጋራ ስብሰባ የምክትል ፕሬዝዳንት የሥራ መደብን የሚያስተዋውቅ የሕገ-መንግሥት ማሻሻያ ማፅደቁን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል።
በስብሰባው ላይ የተገኙት 222 እንደራሴዎች እና ሴናተሮች ለማሻሻያው እጅግ ከፍተኛ ድጋፍ የሰጡ ሲሆን፣ የድጋፍ ድምፁ እንደሚከተለው ተመዝግቧል፡፡
🟩 200 ድጋፍ፣
🟥 18 ተቃውሞ እና
🟨 4 ድምጸ ተዓቅቦ።
የሕግ ረቂቁ እንዲጸድቅ ለፕሬዝዳንት ፖል ቢያ ለፊርማ ቀርቧል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X