የኢራቅ ዜጎች አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት በመቃወም ባግዳድ ውስጥ ሰልፍ አካሄዱ

ሰብስክራይብ

የኢራቅ ዜጎች አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት በመቃወም ባግዳድ ውስጥ ሰልፍ አካሄዱ

​ በአስር ሺዎች የሚቆጠሩ ሰልፈኞች በታህሪር አደባባይ በመሰብሰብ አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱትን ጦርነት የተቃወሙ ሲሆን፤ ለቴህራን እና በክልሉ ለሚገኙ አጋሮቿ ያላቸውን አብሮነት መግለጻቸውን የመገናኛ ብዙሃን ዘገባዎች አመልክተዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0