‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ5.7 ሄክታር ላይ ያረፈውን "አዲስ ስፖርት ፓርክ"ን መርቀው ከፈቱ

ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ5.7 ሄክታር ላይ ያረፈውን "አዲስ ስፖርት ፓርክ"ን መርቀው ከፈቱ

በኦሎምፒክ ውድድሮች ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኙ 15 አትሌቶችን የሚዘክሩ የክብር ሐውልቶችን በአዲስ አበባ በተገነባው ፓርኩ መሃል ቆመዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ፅፈዋል።

ፓርኩ የሚከተሉት ይዟል፦

▪የኦሎምፒክ ደረጃ የጠበቀ የመዋኛ ገንዳ፣

▪ደረጃቸውን የጠበቁ የእግር ኳስ፣ የቅርጫት ኳስና የሜዳ ቴኒስ ሜዳዎች፣

▪የ800 ሜትር የሩጫ መም (ትራክ)

▪105 አዳዲስ የንግድ ሱቆችን፣ 3 ሺህ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል ፕላዛ

▪300 መኪናዎችን የሚይዝ ባለ ሁለት ወለል የምድር ቤት መኪና ማቆሚያ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0