ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ5.7 ሄክታር ላይ ያረፈውን "አዲስ ስፖርት ፓርክ"ን መርቀው ከፈቱ
19:31 04.04.2026 (የተሻሻለ: 19:47 04.04.2026)
© Sputnik
ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ5.7 ሄክታር ላይ ያረፈውን "አዲስ ስፖርት ፓርክ"ን መርቀው ከፈቱ
በኦሎምፒክ ውድድሮች ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኙ 15 አትሌቶችን የሚዘክሩ የክብር ሐውልቶችን በአዲስ አበባ በተገነባው ፓርኩ መሃል ቆመዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ፅፈዋል።
ፓርኩ የሚከተሉት ይዟል፦
▪የኦሎምፒክ ደረጃ የጠበቀ የመዋኛ ገንዳ፣
▪ደረጃቸውን የጠበቁ የእግር ኳስ፣ የቅርጫት ኳስና የሜዳ ቴኒስ ሜዳዎች፣
▪የ800 ሜትር የሩጫ መም (ትራክ)
▪105 አዳዲስ የንግድ ሱቆችን፣ 3 ሺህ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል ፕላዛ
▪300 መኪናዎችን የሚይዝ ባለ ሁለት ወለል የምድር ቤት መኪና ማቆሚያ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
በኦሎምፒክ ውድድሮች ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳሊያ ያስገኙ 15 አትሌቶችን የሚዘክሩ የክብር ሐውልቶችን በአዲስ አበባ በተገነባው ፓርኩ መሃል ቆመዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ የትስስር ገፃቸው ፅፈዋል።
ፓርኩ የሚከተሉት ይዟል፦
▪የኦሎምፒክ ደረጃ የጠበቀ የመዋኛ ገንዳ፣
▪ደረጃቸውን የጠበቁ የእግር ኳስ፣ የቅርጫት ኳስና የሜዳ ቴኒስ ሜዳዎች፣
▪የ800 ሜትር የሩጫ መም (ትራክ)
▪105 አዳዲስ የንግድ ሱቆችን፣ 3 ሺህ ሰዎችን ማስተናገድ የሚችል ፕላዛ
▪300 መኪናዎችን የሚይዝ ባለ ሁለት ወለል የምድር ቤት መኪና ማቆሚያ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X