https://amh.sputniknews.africa/20260404/3715299.html
ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ
ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ ይህ ከአዲስ አበባ ውጭ ለመጀመሪያ ጊዜ በኩባንያው የተገነባዉ የኃይል መሙያ በአዳማ ከተማ ደራርቱ አደባባይ የሚገኝ ሲሆን በአንድ ጊዜ 12... 04.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-04T18:07+0300
2026-04-04T18:07+0300
2026-04-04T18:14+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/04/3715146_0:0:1920:1080_1920x0_80_0_0_7f617bc7854223c6005024f3b1174e2b.jpg
ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ ይህ ከአዲስ አበባ ውጭ ለመጀመሪያ ጊዜ በኩባንያው የተገነባዉ የኃይል መሙያ በአዳማ ከተማ ደራርቱ አደባባይ የሚገኝ ሲሆን በአንድ ጊዜ 12 እጅግ በጣም ፈጣን መሙያዎችን ያካተተ መሆኑ ኩባንያው ባጋራው መግለጫ አሳውቋል። ኩባንያው ቀደም ሲል በአንድ ጊዜ 48 መኪኖችን ማስተናገድ የሚችሉ ጣቢያዎችን ወደ ሥራ ማስገባቱን አስታውሷል፡፡ ከየካቲት 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከ284 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ መኪኖች፣ 7,159,066.88 ኪሎ ዋት ኃይል መሙላት ስለመቻሉ ነው ኢትዮ ቴሌኮም የገለጸው፡፡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ
2026-04-04T18:07+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/04/3715146_240:0:1680:1080_1920x0_80_0_0_80fba041e1253a2ef6230b734dac7214.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ
18:07 04.04.2026 (የተሻሻለ: 18:14 04.04.2026) ኢትዮ ቴሌኮም አራተኛውን የእጅግ ፈጣን ዘመናዊ የኤሌክትሪክ መኪና ባትሪ መሙያ ጣቢያ በአዳማ ከተማ ሥራ አስጀመረ
ይህ ከአዲስ አበባ ውጭ ለመጀመሪያ ጊዜ በኩባንያው የተገነባዉ የኃይል መሙያ በአዳማ ከተማ ደራርቱ አደባባይ የሚገኝ ሲሆን በአንድ ጊዜ 12 እጅግ በጣም ፈጣን መሙያዎችን ያካተተ መሆኑ ኩባንያው ባጋራው መግለጫ አሳውቋል።
ኩባንያው ቀደም ሲል በአንድ ጊዜ 48 መኪኖችን ማስተናገድ የሚችሉ ጣቢያዎችን ወደ ሥራ ማስገባቱን አስታውሷል፡፡ ከየካቲት 2017 ዓ.ም ጀምሮ ከ284 ሺህ በላይ የኤሌክትሪክ መኪኖች፣ 7,159,066.88 ኪሎ ዋት ኃይል መሙላት ስለመቻሉ ነው ኢትዮ ቴሌኮም የገለጸው፡፡
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X