https://amh.sputniknews.africa/20260404/3714995.html
የኔቶ ውስጣዊ ቀውስ 'ለሰዉ የቆፈሩት ጉድጓድ ለራስ' ሆኖበታል - የሩሲያ የፓርላማ አባል
የኔቶ ውስጣዊ ቀውስ 'ለሰዉ የቆፈሩት ጉድጓድ ለራስ' ሆኖበታል - የሩሲያ የፓርላማ አባል
Sputnik አፍሪካ
የኔቶ ውስጣዊ ቀውስ 'ለሰዉ የቆፈሩት ጉድጓድ ለራስ' ሆኖበታል - የሩሲያ የፓርላማ አባል የሩሲያ ስቴት ዱማ (የታኅታይ ምክር ቤት) የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ ሊዮኒድ ስሉትስኪ እንደገለጹት፣ የጦር ኃይሉ ጥምረት ሀገራትን... 04.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-04T16:39+0300
2026-04-04T16:39+0300
2026-04-04T16:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3714995.jpg?1775310242
የኔቶ ውስጣዊ ቀውስ 'ለሰዉ የቆፈሩት ጉድጓድ ለራስ' ሆኖበታል - የሩሲያ የፓርላማ አባል የሩሲያ ስቴት ዱማ (የታኅታይ ምክር ቤት) የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ ሊዮኒድ ስሉትስኪ እንደገለጹት፣ የጦር ኃይሉ ጥምረት ሀገራትን ማፈራረሻ እና ሁከትን መፍጠሪያ መሣሪያ ሆኗል፤ አሁን ደግሞ የድርጊቱ ውጤት ለራሱ ተርፏል ብለዋል።ኔቶ 77ኛ ዓመቱን እየተቃረበ ያለው በ "ጥልቅ የውስጥ ቀውስ" ውስጥ ሆኖ እንደሆነ ስሉትስኪ በቴሌግራም ገጻቸው ላይ ጽፈዋል። ጥምረቱ ላለፉት አሥርተ ዓመታት ከዩጎዝላቪያ እና ኢራቅ እስከ ሊቢያ እና ሶሪያ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ከማድረጉም ባለፈ በእ.ኤ.አ በ2014 በዩክሬን ለተካሄደው መፈንቅለ መንግሥት ድጋፍ ቢሰጥም፣ አሁንም ሩሲያን መውቀሱን ቀጥሏል ሲሉ ደምድመዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኔቶ ውስጣዊ ቀውስ 'ለሰዉ የቆፈሩት ጉድጓድ ለራስ' ሆኖበታል - የሩሲያ የፓርላማ አባል
16:39 04.04.2026 (የተሻሻለ: 16:44 04.04.2026) የኔቶ ውስጣዊ ቀውስ 'ለሰዉ የቆፈሩት ጉድጓድ ለራስ' ሆኖበታል - የሩሲያ የፓርላማ አባል
የሩሲያ ስቴት ዱማ (የታኅታይ ምክር ቤት) የዓለም አቀፍ ጉዳዮች ኮሚቴ ሰብሳቢ ሊዮኒድ ስሉትስኪ እንደገለጹት፣ የጦር ኃይሉ ጥምረት ሀገራትን ማፈራረሻ እና ሁከትን መፍጠሪያ መሣሪያ ሆኗል፤ አሁን ደግሞ የድርጊቱ ውጤት ለራሱ ተርፏል ብለዋል።
ኔቶ 77ኛ ዓመቱን እየተቃረበ ያለው በ "ጥልቅ የውስጥ ቀውስ" ውስጥ ሆኖ እንደሆነ ስሉትስኪ በቴሌግራም ገጻቸው ላይ ጽፈዋል።
ጥምረቱ ላለፉት አሥርተ ዓመታት ከዩጎዝላቪያ እና ኢራቅ እስከ ሊቢያ እና ሶሪያ ወታደራዊ ጣልቃ ገብነት ከማድረጉም ባለፈ በእ.ኤ.አ በ2014 በዩክሬን ለተካሄደው መፈንቅለ መንግሥት ድጋፍ ቢሰጥም፣ አሁንም ሩሲያን መውቀሱን ቀጥሏል ሲሉ ደምድመዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X