https://amh.sputniknews.africa/20260404/3714714.html
የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለው
የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለው
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለውባለአምስት ነጥብ የሰላም ተነሳሽነቱ ውጥረቶችን ለመቀነስ እንዲሁም ለግጭቱ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማምጣት ሊረዳ እንደሚችል... 04.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-04T15:58+0300
2026-04-04T15:58+0300
2026-04-04T16:04+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/04/3714561_0:688:2000:1813_1920x0_80_0_0_069bdae653a1dc954c16d80c92d41e5a.jpg
የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለውባለአምስት ነጥብ የሰላም ተነሳሽነቱ ውጥረቶችን ለመቀነስ እንዲሁም ለግጭቱ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማምጣት ሊረዳ እንደሚችል የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ገልጸዋል።"ተነሳሽነቱ በአስቸኳይ ግጭቶችን ማቆም፣ የሲቪሎችን ደህንነት መጠበቅ፣ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕጎችን ማክበር እና የባህር ላይ ደህንነትን ማስጠበቅ ላይ ትኩረት ማድረጉ አሁን ያለውን ቀውስ ለመግታት የሚያስፈልጉ ቁልፍ ጉዳዮችን ያንጸባርቃል" ሲሉ ሊቀመንበሩ አፅንኦት ተሰጥተዋል። ሊቀመንበሩ ሁሉም በግጭት ውስጥ ያሉ ወገኖች በውይይት እና በድርድር ዘላቂ መፍትሄ በማግኘት ዓለም አቀፍ ደህንነትን፣ መረጋጋትን እና ሰላምን እንዲያስጠብቁ አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለው
Sputnik አፍሪካ
የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለው
2026-04-04T15:58+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/04/3714561_0:500:2000:2000_1920x0_80_0_0_34f447bd93d3a4579a6ac475f256fad4.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለው
15:58 04.04.2026 (የተሻሻለ: 16:04 04.04.2026) የአፍሪካ ሕብረት በመካከለኛው ምስራቅ ሰላምን ለማስፈን የቀረበውን የቻይና-ፓኪስታን ተነሳሽነት በበጎ ተቀበለው
ባለአምስት ነጥብ የሰላም ተነሳሽነቱ ውጥረቶችን ለመቀነስ እንዲሁም ለግጭቱ ፖለቲካዊ እና ዲፕሎማሲያዊ መፍትሄ ለማምጣት ሊረዳ እንደሚችል የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ገልጸዋል።
"ተነሳሽነቱ በአስቸኳይ ግጭቶችን ማቆም፣ የሲቪሎችን ደህንነት መጠበቅ፣ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ሕጎችን ማክበር እና የባህር ላይ ደህንነትን ማስጠበቅ ላይ ትኩረት ማድረጉ አሁን ያለውን ቀውስ ለመግታት የሚያስፈልጉ ቁልፍ ጉዳዮችን ያንጸባርቃል" ሲሉ ሊቀመንበሩ አፅንኦት ተሰጥተዋል።
ሊቀመንበሩ ሁሉም በግጭት ውስጥ ያሉ ወገኖች በውይይት እና በድርድር ዘላቂ መፍትሄ በማግኘት ዓለም አቀፍ ደህንነትን፣ መረጋጋትን እና ሰላምን እንዲያስጠብቁ አሳስበዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X