https://amh.sputniknews.africa/20260404/3714496.html
ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ማስተናገዷ ዓለም አቀፍ እውቅናን አስገኝቶላታል - የኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት
ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ማስተናገዷ ዓለም አቀፍ እውቅናን አስገኝቶላታል - የኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ማስተናገዷ ዓለም አቀፍ እውቅናን አስገኝቶላታል - የኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎትየኢትዮጵያ “ክፍት በር” የስደተኞች ፖሊሲ ሀገሪቱ ቀዳሚ ሰብዓዊ አስተናጋጅ በመሆን ያላትን ዓለም አቀፍ ዝና... 04.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-04T15:42+0300
2026-04-04T15:42+0300
2026-04-04T15:44+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3714496.jpg?1775306643
ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ማስተናገዷ ዓለም አቀፍ እውቅናን አስገኝቶላታል - የኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎትየኢትዮጵያ “ክፍት በር” የስደተኞች ፖሊሲ ሀገሪቱ ቀዳሚ ሰብዓዊ አስተናጋጅ በመሆን ያላትን ዓለም አቀፍ ዝና እያጠናከረው መሆኑን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ጠይባ ሀሰን ለአገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።ዋና ዳይሬክተሯ አክለውም፣ የኢትዮጵያ የስደተኞች ስትራቴጂ ከለላ በመስጠት ላይ ብቻ ሳይወሰን ስደተኞች ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር እንዲዋሃዱ እና የትምህርት፣ የጤና እንክብካቤ፣ የምግብ እርዳታ እንዲሁም የሥራ ዕድሎችን እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።ኢትዮጵያ ከፍተኛ ስደተኞች በመቀበል ከአፍሪካ ከኡጋንዳ በመቀጠል ሁለተኛ ደረጃን ስትይዝ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች ተብሏል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ማስተናገዷ ዓለም አቀፍ እውቅናን አስገኝቶላታል - የኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት
15:42 04.04.2026 (የተሻሻለ: 15:44 04.04.2026) ኢትዮጵያ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ስደተኞችን ማስተናገዷ ዓለም አቀፍ እውቅናን አስገኝቶላታል - የኢትዮጵያ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት
የኢትዮጵያ “ክፍት በር” የስደተኞች ፖሊሲ ሀገሪቱ ቀዳሚ ሰብዓዊ አስተናጋጅ በመሆን ያላትን ዓለም አቀፍ ዝና እያጠናከረው መሆኑን የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ጠይባ ሀሰን ለአገር ውስጥ ሚዲያ ተናግረዋል።
ዋና ዳይሬክተሯ አክለውም፣ የኢትዮጵያ የስደተኞች ስትራቴጂ ከለላ በመስጠት ላይ ብቻ ሳይወሰን ስደተኞች ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር እንዲዋሃዱ እና የትምህርት፣ የጤና እንክብካቤ፣ የምግብ እርዳታ እንዲሁም የሥራ ዕድሎችን እንዲያገኙ እየተደረገ መሆኑን አስረድተዋል።
ኢትዮጵያ ከፍተኛ ስደተኞች በመቀበል ከአፍሪካ ከኡጋንዳ በመቀጠል ሁለተኛ ደረጃን ስትይዝ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ ደግሞ ሰባተኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች ተብሏል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X