ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የሳይንስ ሥነ-ምሕዳር አዲስ ምዕራፍ" ያሉትን የምርምር ማዕከል መርቀው ከፈቱ

ሰብስክራይብ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የሳይንስ ሥነ-ምሕዳር አዲስ ምዕራፍ" ያሉትን የምርምር ማዕከል መርቀው ከፈቱ

‎በአርማወር ሐንሰን የምርምር ተቋም ቅጥር ግቢ ውስጥ የተገነባው ይህ ዘመናዊ ተቋም ከመሠረተ ልማት ግንባታ ባለፈ፣ ራሷን የቻለችና ጤናማ የሆነች ኢትዮጵያን እውን ለማድረግ የሚተጋ የላቀ የዕውቀት ማዕከል መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡

ማዕከሉ ምን ምን ይዟል?

40 ዘመናዊ ላቦራቶሪዎች፦ ለተለያዩ የጤና ምርምሮች የሚያገለግሉ፤

የላቀ ቴክኖሎጂ፦ የጂኖሚክስ (Genomics) እና የባዮኢንፎርማቲክስ (Bioinformatics) ማዕከላት፤

የባዮኢኩዊቫለንስ ማዕከል፦ በሀገር ውስጥ የሚመረቱ መድኃኒቶችን ጥራትና ብቃት የሚያረጋግጥ፤

ማዕከሉ ውጤቶችን ወደ ተግባራዊ ፖሊሲና መፍትሔ በመቀየር የመድኃኒት ፍላት በሀገር ውስጥ ምርት ለመሸፈን ያለመ መሆኑን ዐቢይ አሕመድ አስታውቀዋል።

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0