https://amh.sputniknews.africa/20260404/3712468.html
የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት የኢራንን ከፍተኛ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ኢላማ አድርጓል - ፔዜሽኪያን
የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት የኢራንን ከፍተኛ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ኢላማ አድርጓል - ፔዜሽኪያን
Sputnik አፍሪካ
የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት የኢራንን ከፍተኛ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ኢላማ አድርጓል - ፔዜሽኪያንየኢራን ፕሬዝዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን፣ የኢራን የውጭ ጉዳይ ስትራቴጂካዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ በሆኑት ካማል ካራዚ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን... 04.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-04T11:24+0300
2026-04-04T11:24+0300
2026-04-04T11:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3712468.jpg?1775291642
የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት የኢራንን ከፍተኛ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ኢላማ አድርጓል - ፔዜሽኪያንየኢራን ፕሬዝዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን፣ የኢራን የውጭ ጉዳይ ስትራቴጂካዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ በሆኑት ካማል ካራዚ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን አረጋግጠዋል።"ለአሜሪካ ሕዝብ ንግግር እያደረግኩ በነበረበት ወቅት፣ የስትራቴጂካዊ ምክር ቤታችን ኃላፊ የግድያ ሙከራ ኢላማ ሆነዋል፤ ይህም የንጽሕት ባለቤታቸውን ሰማዕትነት አስከትሏል" ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት የኢራንን ከፍተኛ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ኢላማ አድርጓል - ፔዜሽኪያን
11:24 04.04.2026 (የተሻሻለ: 11:34 04.04.2026) የአሜሪካና የእስራኤል ጥቃት የኢራንን ከፍተኛ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ አማካሪ ኢላማ አድርጓል - ፔዜሽኪያን
የኢራን ፕሬዝዳንት መስዑድ ፔዜሽኪያን፣ የኢራን የውጭ ጉዳይ ስትራቴጂካዊ ምክር ቤት ሰብሳቢ በሆኑት ካማል ካራዚ ላይ የግድያ ሙከራ መደረጉን አረጋግጠዋል።
"ለአሜሪካ ሕዝብ ንግግር እያደረግኩ በነበረበት ወቅት፣ የስትራቴጂካዊ ምክር ቤታችን ኃላፊ የግድያ ሙከራ ኢላማ ሆነዋል፤ ይህም የንጽሕት ባለቤታቸውን ሰማዕትነት አስከትሏል" ሲሉ በኤክስ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X