https://amh.sputniknews.africa/20260404/3711961.html
ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬ
ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬለቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ለመሸጥ በቁርጥ ካልተቀበሉ በርካታ የአውሮፓ አገራት በተለየ መልኩ፣ ሞስኮ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ እና ሁኔታዎችን ከግምት... 04.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-04T10:24+0300
2026-04-04T10:24+0300
2026-04-04T10:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/04/3711808_0:0:640:360_1920x0_80_0_0_204bc1a0cf3cbe74c9721087631e5abd.jpg
ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬለቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ለመሸጥ በቁርጥ ካልተቀበሉ በርካታ የአውሮፓ አገራት በተለየ መልኩ፣ ሞስኮ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ እና ሁኔታዎችን ከግምት የምታስገባ መሆኗን እያሳየች ነው ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።“ለመክፈል ፈቃደኛ የሆንንበትን ማንኛውንም ነገር ሩሲያውያን ሊሸጡልን ዝግጁ ናቸው” ሲሉ ገልጸው፣ ሩሲያን ስትራቴጂካዊ አጋር በማለት ጠርተዋታል። በተጨማሪም፣ በሁለቱ አገራት መካከል ጠቃሚ የሆነ “የውጊያ ልምድ” ልውውጥ መኖሩን የቡርኪና ፋሶው መሪ አጽንኦት ሰጥተዋል። ሆኖም ግን፣ በግንባር እየተዋጉና መሬቶቻቸውን እያስመለሱ ያሉት የቡርኪና ፋሶ ወታደሮች ብቻ በመሆናቸው፣ በቦታው ላይ ተገኝቶ ተጨባጭ እርዳታ እየሰጠ ያለ ምንም አገር የለም ሲሉ ትራኦሬ አክለው ገልጸዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬ
Sputnik አፍሪካ
ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬ
2026-04-04T10:24+0300
true
PT1S
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/04/3711808_80:0:560:360_1920x0_80_0_0_f5ea678b526e4106715dcfa5f494973b.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬ
10:24 04.04.2026 (የተሻሻለ: 10:34 04.04.2026) ሩሲያ ከአውሮፓውያን በተለየ ከቡርኪና ፋሶ ጋር ለወታደራዊ ትብብር ለመጀመር ዝግጁ ነች - ትራኦሬ
ለቡርኪና ፋሶ ወታደራዊ ቁሳቁሶችን ለመሸጥ በቁርጥ ካልተቀበሉ በርካታ የአውሮፓ አገራት በተለየ መልኩ፣ ሞስኮ ሙሉ በሙሉ ዝግጁ እና ሁኔታዎችን ከግምት የምታስገባ መሆኗን እያሳየች ነው ሲሉ ኢብራሂም ትራኦሬ ለመገናኛ ብዙኃን ተናግረዋል።
“ለመክፈል ፈቃደኛ የሆንንበትን ማንኛውንም ነገር ሩሲያውያን ሊሸጡልን ዝግጁ ናቸው” ሲሉ ገልጸው፣ ሩሲያን ስትራቴጂካዊ አጋር በማለት ጠርተዋታል።
በተጨማሪም፣ በሁለቱ አገራት መካከል ጠቃሚ የሆነ “የውጊያ ልምድ” ልውውጥ መኖሩን የቡርኪና ፋሶው መሪ አጽንኦት ሰጥተዋል።
ሆኖም ግን፣ በግንባር እየተዋጉና መሬቶቻቸውን እያስመለሱ ያሉት የቡርኪና ፋሶ ወታደሮች ብቻ በመሆናቸው፣ በቦታው ላይ ተገኝቶ ተጨባጭ እርዳታ እየሰጠ ያለ ምንም አገር የለም ሲሉ ትራኦሬ አክለው ገልጸዋል።
በእንግሊዘኛ ያንብቡ
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X