በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ለመስጠት ስምምነት ተፈረመ

በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ለመስጠት ስምምነት ተፈረመ
በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ለመስጠት ስምምነት ተፈረመ   - Sputnik አፍሪካ, 1920, 03.04.2026
ሰብስክራይብ
በአዲስ አበባ እና በኦሮሚያ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ላይ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርት ለመስጠት ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ የቻይንኛ ቋንቋ ትምህርትን በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች ለማስፋፋትና የትምህርቱን ጥራት ለማረጋገጥ የሚያስችል የጋራ መግባቢያ ስምምነት ከአዲስ አበባ እና ከኦሮሚያ ትምህርት ቢሮዎች ጋር መፈራረሙን አስታውቋል።

የስምምነቱ ዋና ዋና ነጥቦች፦

የአቅም ግንባታ፦ የመምህራንን የማስተማር ብቃት በማሳደግ ላይ ትኩረት ያደርጋል።

የሙያ ማረጋገጫ፦ ለመምህራን የሙያ ማረጋገጫ የሚሰጥበት አሠራር ይዘረጋል።

የጥራት ቁጥጥር፦ ትምህርት ቢሮዎቹ ለሥልጠናው ብቁ የሆኑ መምህራንን የመለየት፣ አስተባባሪዎችን የመመደብ እና አስፈላጊውን የሎጂስቲክስ ድጋፍ የማመቻቸት ኃላፊነት ይጥልባቸዋል፡፡

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
አዳዲስ ዜናዎች
0