ጋና ለሁሉም አፍሪካውያን ነፃ የቪዛ አሰራርን ልትተገብር መሆኑን አስታወቀች

ሰብስክራይብ

ጋና ለሁሉም አፍሪካውያን ነፃ የቪዛ አሰራርን ልትተገብር መሆኑን አስታወቀች

የጋና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሙኤል ኦኩዴቶ አብላክዋ፣ "ጋና በዚህ ታሪካዊ ለውጥ በቱሪዝም እና በአፍሪካ አኀጉራዊ ንግድ ላይ ትልቅ መነቃቃትን እንደምትጠብቅ ሁሉ፣ የፓን-አፍሪካኒዝም መገኛ የመሆን ታሪካዊ እውቅናዋን ለማጠናከር ትጥራለች" ብለዋል።

​ አዲሱ ፖሊሲ የአፍሪካ ቀንን ከሚከበርበት ከመጪው ግንቦት 17 ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆንም አክለው ገልጸዋል።

በእንግሊዘኛ ያንብቡ

ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X

አዳዲስ ዜናዎች
0