https://amh.sputniknews.africa/20260403/3705772.html
ኢትዮጵያ የሚያዚያ ወር የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበች
ኢትዮጵያ የሚያዚያ ወር የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበች
Sputnik አፍሪካ
ኢትዮጵያ የሚያዚያ ወር የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበችሃገሪቱ ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ምክር ቤቱን ዳግም ከተቀላቀለች በኋላ በሊቀመንበርነት ስትመረጥ የመጀመሪያዋ ሲሆን፣ የምክር ቤቱን አጀንዳዎች በይፋ መምራት... 03.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-03T12:15+0300
2026-04-03T12:15+0300
2026-04-03T12:47+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/03/3706153_145:0:1055:512_1920x0_80_0_0_098d532b99bbbd5aabb21f2371160311.jpg
ኢትዮጵያ የሚያዚያ ወር የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበችሃገሪቱ ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ምክር ቤቱን ዳግም ከተቀላቀለች በኋላ በሊቀመንበርነት ስትመረጥ የመጀመሪያዋ ሲሆን፣ የምክር ቤቱን አጀንዳዎች በይፋ መምራት ትጀምራለች። በሊቀመንበርነት ቆይታዋ በአኅጉራዊ፣ ሰላምና ፀጥታ የሚመለከቱ ሀገር በቀልና ጭብጥ ተኮር በሆኑ ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ የምክር ቤቱን ውይይቶች እንደምትመራ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት ከተመሠረተበት እ.ኤ.አ. 2004 ጀምሮ መሥራች አባል ስትሆን፣ አራት ጊዜ በአባልነት መሳትፏንም ሚኒስትሩ በመግለጫው ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/img/07ea/04/03/3706153_259:0:942:512_1920x0_80_0_0_72e850d8fc73bb5149019d15edbaeb27.jpgSputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
ኢትዮጵያ የሚያዚያ ወር የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበች
12:15 03.04.2026 (የተሻሻለ: 12:47 03.04.2026) ኢትዮጵያ የሚያዚያ ወር የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና ፀጥታ ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ተረከበችሃገሪቱ ባለፈው ዓመት ሚያዝያ ምክር ቤቱን ዳግም ከተቀላቀለች በኋላ በሊቀመንበርነት ስትመረጥ የመጀመሪያዋ ሲሆን፣ የምክር ቤቱን አጀንዳዎች በይፋ መምራት ትጀምራለች።
በሊቀመንበርነት ቆይታዋ በአኅጉራዊ፣ ሰላምና ፀጥታ የሚመለከቱ ሀገር በቀልና ጭብጥ ተኮር በሆኑ ጉዳዮች ላይ የሚደረጉ የምክር ቤቱን ውይይቶች እንደምትመራ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡
ኢትዮጵያ የአፍሪካ ሕብረት የሰላምና የፀጥታ ምክር ቤት ከተመሠረተበት እ.ኤ.አ. 2004 ጀምሮ መሥራች አባል ስትሆን፣ አራት ጊዜ በአባልነት መሳትፏንም ሚኒስትሩ በመግለጫው ገልጿል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ |
መተግበሪያ | X