https://amh.sputniknews.africa/20260401/3695023.html
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን መስተጓጎል ለማካካስ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርገውን በረራ እያጠናከረ እንደሚገኝ ገለጸ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን መስተጓጎል ለማካካስ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርገውን በረራ እያጠናከረ እንደሚገኝ ገለጸ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን መስተጓጎል ለማካካስ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርገውን በረራ እያጠናከረ እንደሚገኝ ገለጸ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፤ የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የአውሮፕላን ነዳጅ እጥረት... 01.04.2026, Sputnik አፍሪካ
2026-04-01T19:31+0300
2026-04-01T19:31+0300
2026-04-01T19:34+0300
sputnik africa
telegram sputnik_ethiopia
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/images/sharing/article/amh/3695023.jpg?1775061243
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን መስተጓጎል ለማካካስ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርገውን በረራ እያጠናከረ እንደሚገኝ ገለጸ የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፤ የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የአውሮፕላን ነዳጅ እጥረት በመፍጠር፣ የነዳጅ ዋጋ በማናር እና በቀጣናው በረራዎችን በማስተጓጎል አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል። ሆኖም አየር መንገዱ በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ከመንግሥት ጋር እየሠራ እንደሚገኝ ጨምረው ገልጸዋል፡፡ "የነዳጅ አቅርቦት ቀጣይነት እንዲኖረው ከመንግሥት ጋር እየሠራን ነው። የነዳጅ ዋጋ መናርን ለመቋቋም የነዳጅ ወጪ የምንቀንስባቸውን መንገዶች እንፈልጋለን። በተጨማሪም በቀጣናው የነበሩ በረራዎችን ክፍተት አፍሪካን ጨምሮ በሌሎች የዓለም ክፍሎች ያለንን ትስስር በማጠናከር ለመሸፈን እየሠራን ነው" ብለዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
2026
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
Sputnik አፍሪካ
feedback.africa@sputniknews.com
+74956456601
MIA "Rossiya Segodnya"
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
sputnik africa, telegram sputnik_ethiopia
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን መስተጓጎል ለማካካስ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርገውን በረራ እያጠናከረ እንደሚገኝ ገለጸ
19:31 01.04.2026 (የተሻሻለ: 19:34 01.04.2026) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በመካከለኛው ምስራቅ የተፈጠረውን መስተጓጎል ለማካካስ በሌሎች የዓለም ክፍሎች የሚያደርገውን በረራ እያጠናከረ እንደሚገኝ ገለጸ
የተቋሙ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው፤ የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት የአውሮፕላን ነዳጅ እጥረት በመፍጠር፣ የነዳጅ ዋጋ በማናር እና በቀጣናው በረራዎችን በማስተጓጎል አሉታዊ ተጽዕኖ ማሳደሩን ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
ሆኖም አየር መንገዱ በነዳጅ አቅርቦት ዙሪያ ከመንግሥት ጋር እየሠራ እንደሚገኝ ጨምረው ገልጸዋል፡፡
"የነዳጅ አቅርቦት ቀጣይነት እንዲኖረው ከመንግሥት ጋር እየሠራን ነው። የነዳጅ ዋጋ መናርን ለመቋቋም የነዳጅ ወጪ የምንቀንስባቸውን መንገዶች እንፈልጋለን። በተጨማሪም በቀጣናው የነበሩ በረራዎችን ክፍተት አፍሪካን ጨምሮ በሌሎች የዓለም ክፍሎች ያለንን ትስስር በማጠናከር ለመሸፈን እየሠራን ነው" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያ | መተግበሪያ | X